2 Kings 15:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመን ጰቃ፡ ንጉስ እስራኤል፡ ቲግላት-ጲለሰር፡ ንጉስ ኣሶር መጺኡ፡ ንኢዮንን ኣቤል-ቤት-ማጋን ንያኖኣን ቀዴሽን ንሃጾርን ጊልዓድን ገሊላን፡ ንብዘላ ምድሪ ንፍታሌምን ንሳቶምን ወሰዱ ናብ ስደት ናብ ኣሶር ተሰኪሞም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእስራኤልም ንጉሥ በፋቁሔ ዘመን የአሶር ንጉሥ ቴልጌልቴልፌልሶር መጣ፤ ኢዮንና አቤልቤትመዓካን፥ ያኖዋንም፥ ቃዴስንና አሶርንም፥ ገለዓድንና ገሊላንም፥ የንፍታሌምንም ሀገር ሁሉ ወሰደ፤ ወደ አሶርም አፈለሳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእስራኤልም ንጉሥ በፋቁሔ ዘመን የአሦር ንጉሥ ቴልጌልቴልፌልሶር መጥቶ ዒዮንና አቤልቤትመዓካን፥ ያኖዋንም፥ ቃዴስንና አሶርንም፥ ገለዓድንና ገሊላንም፥ የንፍታሌምን አገር ሁሉ ወሰደ፤ ወደ አሦርም አፈለሳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሦር ንጉሠ ነገሥት ቲግላት ፐሌሴር ዒዮን፥ አቤልቤትማዕካ፥ ያኖሐ፥ ቄዴሽና ሐጾር ተብለው የሚጠሩትን ከተሞች፥ እንዲሁም የገለዓድን፥ የገሊላንና የንፍታሌምን ግዛቶች በመውረር ሕዝቡን ወደ አሦር ማርኮ የወሰደውም ይኸው ፋቁሔ በነገሠበት ዘመን ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካትያ ፓቁሀ ዎድያን አሶረ ካቲ ትግላት-ፓለሴር ዪደ አይኖ፥ አቤል-ቤትማእካ፥ ያኖሀ፥ ቀዴሻነ ሀጾራ ጌተትያ ካታማቱዋ ኦለቲደ ኦይቄዳ፤ ቃይካ ጋላኣደ፥ ጋሊላነ ንፍታሌማ ቢታቱዋ ኡባ ኦለቲደ፥ አሳ አሶረ ጋድያ ኦሞዲደ አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Kaatiyaa Paak'uha wodiyaan Asoore Kaatii Tigilaati-Paleseeri yiide ayino, Aabeeli-Beetimaa'ika, Yaanooha, K'edeeshanne Has'oora geetettiyaa katamatuwaa olettiide oyk'k'eedda; k'aykka Gala'aade, Galiilanne Nifttaaleema biittatuwaa ubbaa olettiide, asaa Asoore gadiyaa omoodiide afeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawo Faaquhey kawoti diza layththatan Asoore kawo Teligelitelifelisoorey yiidi Iyoone, Aabeeli-Beeti-Ma7ika, Yaanooke, Qaadeese, Haxoore, Gala7aade, Galilanne Niftaaleme deraakka issife gaththi oykkides. Asaakka di7i ekkidi Asoore dere efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎ ፋቁሄይ ካዎቲ ዲዛ ላይታን ኣሶሬ ካዎ ቴሊጌሊቴሊፌሊሶሬይ ዪዲ ኢዮኔ፥ ኣቤሊ-ቤቲ-ማኢካ፥ ያኖኬ፥ ቃዴሴ፥ ሃጾሬ፥ ጋላኣዴ፥ ጋሊላኔ ኒፍታሌሜ ዴራካ ኢሲፌ ጋ ኦይኪዴስ። ኣሳካ ዲኢ ኤኪዲ ኣሶሬ ዴሬ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዋ ፓቁሄ ዎድያን አሶረ ካዎይ ተልገልተልፈልሶር ይድ፥ እዮና፥ አቤል-ቤት-ማእካ፥ ያኖሀ፥ ቃደሳነ ሀፆራ ኦልድ ኦይክስ፤ ቃስ ጋላዳ፥ ጋልላነ ንፍታለመ ቢታ ኡባ ኦልድ፥ አሳ ድእድ አሶረ ቢታ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawa Paaquhe wodiyan Asoore Kawoy Telgeltelfelisoori yidi, Iyoona, Abeel-Beet-Ma7ika, Yanoha, Qaadesanne Haxoora olidi oykis; qassi Galada, Galilanne Niftaaleme biitta ubbaa olidi, asaa di77idi Asoore biitta efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእስራኤል ንጉሥ በፋቁሔ ዘመን፣ የአሦር ንጉሥ ቴልጌልቴልፌልሶር መጥቶ ዒዮን፣ አቤልቤትመዓካን፣ ያኖዋን፣ ቃዴስንና ሐጾርን፣ ገለዓድንና ገሊላን፣ የንፍታሌምንም ምድር ጭምር ያዘ፤ ሕዝቡንም ማርኮ ወደ አሦር ወሰደው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሦር ንጉሠ ነገሥት ቲግላት ፐሌሴር ዒዮን፥ አቤልቤትማዕካ፥ ያኖሐ፥ ቄዴሽና ሐጾር ተብለው የሚጠሩትን ከተሞች፥ እንዲሁም የገለዓድን፥ የገሊላንና የንፍታሌምን ግዛቶች በመውረር ሕዝቡን ወደ አሦር ማርኮ የወሰደውም ይኸው ፋቁሔ በነገሠበት ዘመን ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘመን ፋቁሔ ንጉስ እስራኤል፥ ቴልጌልቴልፌልሶር ንጉስ ኣሶር ክወርር መፀ። ንኸተማታት ዒዮንን ኣቤልቤትማዓካን ኢያኖክን ቃዴስን ሓፆርን ሓዘን። ከምኡውን ንምድሪ ገለዓድን ንምድሪ ገሊላን ንዅላ ምድሪ ንፍታሌምን ሓዘን። ንህዝበን ማሪኹ ኸዓ ናብ ኣሶር ወሰዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘመን ጴቃሕ ንጉስ እስራኤል፡ ቲግላትጴሌሰር ንጉስ ኣሶር መጸ፡ ንዒዮንን ንኣቤልቤትማዓካን ንያኖኣን ንቃዴስን ንሓጾርን ንጊልዓድን ንገሊላን፡ ብዘላ ምድሪ ንፍታሌም ሐዛ፡ ናብ ኣሶር ከኣ ማረኾም። |