2 Kings 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሓምሳን ክልተን ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ዮልያ ብዓል የሩሳሌም ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዓዛርያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የዐሥራ ስድስት ዓመት ልጅ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንገሥም በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስድስት ዓመት ልጅ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኃምሳ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ይኮልያ ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ካተቴዳ ዎደ፥ ላይይ አዉ ታማነ ኡሱፑና፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ ላኡ ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ይኮሎ፤ እዛ የሩሳላመ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I kaateteedda wode, laytsay aw tammanne usuppuna; I Yerusaalamen ishatamanne laa"u laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Yikoolo; iza Yerusaalame asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kawotiza wode izas layththay 16; izi Yerusalaame ichchash tammanne nam7u layth haarides; iza aaya Yikolyay Yerusalaame maccassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 16፤ ኢዚ ዬሩሳላሜ ኢቻሽ ታማኔ ናምኡ ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዪኮልያይ ዬሩሳላሜ ማጫሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ካዎትዳ ዎደ፥ እያዉ ላይ ታማነ ኡሱፑና፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ ናምኡ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ይኮሎ፤ እያ የሩሳላመ ማጫስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I kawotida wode, iyaw laythi tammanne usupuna; I Yerusalaamen ishatammanne nam7u laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yikoolo; iya Yerusalaame maccas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሲነግሥም ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦ አምሳ ሁለት ዓመት ገዛ። እናቱም ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኀምሳ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ይኮልያ ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ነበረ፤ ሓምሳን ክልተን ዓመት ድማ ኣብ ኢየሩሳሌም ገዝአ። እኖኡ ኸዓ የኮልያ እትበሃል በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪነግስ ከሎ ኸኣ ወዲ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ነበረ፡ ሓምሳን ክልተን ዓመት ድማ ኣብ የሩሳሌም ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ የኮልያ እዩ፡ ንሳ ኻብ የሩሳሌም እያ። |