2 Kings 15:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፑል ንጉስ ኣሶር ድማ ናብታ ምድሪ መጸ፣ ምናሄም ድማ ንፑል ሽሕ መክሊት ብሩር ሃቦ፣ ኢዱ ነቲ ኣብ ኢዱ ዘሎ ንግስነት ንምርግጋጽ ምስኡ ክትህሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዘመኑም የአሶር ንጉሥ ፎሐ በምድሪቱ ላይ ወጣ፤ ምናሔምም የፎሐ እጅ ከእርሱ ጋር እንዲሆን አንድ ሺህ መክሊት ብር ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዘመኑም የአሦር ንጉሥ ፎሐ በምድሪቱ ላይ ወጣ፤ ምናሔምም መንግሥቱን በእጁ ያጸናለት ዘንድ የፎሐ እጅ ከእርሱ ጋር እንዲሆን አንድ ሺህ መክሊት ብር ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሦር ንጉሠ ነገሥት ቲግላት ፐሌሴር እስራኤልን ወረረ፤ ምናሔም በአገሩ መንግሥት ላይ ሥልጣኑን እንዲያጸናለትና እንዲደግፈው ለመማጠን ሠላሳ አራት ሺህ ኪሎ የሚመዝን ብር እጅ መንሻ አድርጎ ለቲግላት ፐሌሴር ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ጋድያ ካቲ ትግላት-ፓለሴር እስራኤልያ ቢታን ዶዴዳ። ምናሄመ ካዉተን ባረና ምንሳና ማላነ ማዳና ማላ፥ ትግላት-ፓለሴራዉ ሀታማነ ኦይዱ ሻአ ኪሎ ግራመ ጻጋራ ብራ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Asoore gadiyaa Kaatii Tigilaati-Paleseeri Israa'eeliyaa biittan dooddeedda. Minaheeme kawutetsan barena minisana malanne maaddana mala, Tigilaati-Paleseeraw hattamanne oyddu sha"a kiilo giraame s'agaraa biraa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Asoore kawo Teligelitelifelisoorey biittayo oli oykkides; Minaheemikka baas maado demmanaasinne ba kawoteththan diza ba zawa minththanaas giidi 1,000 saqile bira izas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣሶሬ ካዎ ቴሊጌሊቴሊፌሊሶሬይ ቢታዮ ኦሊ ኦይኪዴስ፤ ሚናሄሚካ ባስ ማዶ ዴማናሲኔ ባ ካዎቴን ዲዛ ባ ዛዋ ሚንናስ ጊዲ 1,000 ሳቂሌ ቢራ ኢዛስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሶረ ካዎይ ተልገልተልፈልሶር እስራኤለ ቦላ ደንድስ። ካዎተን ባና ምንና መላነ ማዳና መላ፥ ምናሄም ተልገልተልፈልሶራስ 34,000 ክሎ ግራመ ብራ ሳንትመ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Asoore kawoy Telgeltelfelisoori Isra7eele bolla dendis. Kawotethan bana minthana melanne maaddana mela, Minaheemi Telgeltelfelisooras 34,000 kilo giraame bira santime immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የአሦር ንጉሥ ፎሓ ምድሪቱን ወረረ፤ ምናሔም ርዳታውን ለማግኘትና በመንግሥቱ ላይ ያለውን ይዞታ ለማጽናት ሲል፣ አንድ ሺሕ መክሊት ብር ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሦር ንጉሠ ነገሥት ቲግላት ፐሌሴር እስራኤልን ወረረ፤ ምናሔም በአገሩ መንግሥት ላይ ሥልጣኑን እንዲያጸናለትና እንዲደግፈው ለመማጠን ሠላሳ አራት ሺህ ኪሎ የሚመዝን ብር እጅ መንሻ አድርጎ ለቲግላት ፐሌሴር ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፎሓ ንጉስ ኣሶር ኣብ ልዕሊ እታ ሃገር ወፀ። ምናሔም ከዓ ነታ መንግስቱ ኣብ ኢዱ ንኸፅንዐሉ ኢድ ፎሓ ምስኡ ንክኸውን፥ ሰላሳን ኣርባዕተን ሽሕ ኪሎ ግራም ብሩር ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፋል ንጉስ ኣሶር ድማ ናብታ ሃገር መጸ። ምናሔም ከኣ እታ መንግስቲ ኣብ ኢዱ ምእንቲ ኽትጸንዕ ኪድግፎ ኢሉ፡ ንፋል ሽሕ ታለንት ብሩር ሀቦ። |