2 Kings 15:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ንዅሉ መዓልትታቱ ድማ ካብቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ሓጢኣት ኣይረሓቐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ ነገ​ርን አደ​ረገ፤ እስ​ራ​ኤ​ልን ካሳ​ተው ከና​ባጥ ልጅ ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ኀጢ​አ​ትም አል​ራ​ቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኃጢአት አልራቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱም እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi GODAA sinththan iita miish ooththides; izi ba diza layth ubbaan Nabaaxe naa Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagaraappe simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢዚ ባ ዲዛ ላይ ኡባን ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ናባፃ ናአይ እዮርባም እስራኤለ አሳ ኦስስዳ ናጋራፐ ሃክቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I Godaa sinthan iitabaa oothis; Nabaaxa na7ay Iyorbaami Isra7eele asaa oosisida nagaraape haakibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ በዘመኑም ሁሉ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ካሳተበት ኀጢአት አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱም እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ኽፉእ ገበረ። ካብ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኣይረሓቐን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፋእ ገበረ። ብዂሉ ዘመኑ ኸኣ ካብቲ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ ሓጢኣት፡ ኣየግለሰን።