2 Kings 15:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንየሁ ከምዚ ኢሉ ዝተዛረቦ ቃል እዚ እዩ ነይሩ፦ ደቅኻ ክሳዕ ራብዓይ ወለዶ ኣብ ዝፋን እስራኤል ኪቕመጡ እዮም። ከምኡ ድማ ኮነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኢዩ፥ “ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ” ተብሎ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነበረ፤ እንዲሁም ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለኢዩ። ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ ተብሎ የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነበረ፤ እንዲሁም ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህም ዓይነት እግዚአብሔር ለንጉሥ ኢዩ “ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ በእስራኤል ይነግሣሉ” ሲል የተናገረው የተስፋ ቃል ተፈጸመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ሀኒደ፥ መና ጎዳይ ኢዩዉ፥ “ነ ዛሪ ኦይደን የለታ ጋካናዉ፥ እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡታናዋ” ያጊደ ኦዴዳ ቃላይ ፖለቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan haniide, Med'ina Goday Iyuw, «Ne zarii oyddentso yeletaa gakkanaw, Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan uttanawaa» yaagiide odeedda k'aalay poletteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase GODAY Iyus, «Ne nayti oydanththa yeleta gakkanaas Isra7eele kawoteththa araatan uttana» giidi yootida qaalay polettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ጎዳይ ኢዩስ፥ «ኔ ናይቲ ኦይዳን ዬሌታ ጋካናስ ኢስራኤሌ ካዎቴ ኣራታን ኡታና» ጊዲ ዮቲዳ ቃላይ ፖሌቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳ ሀንድ፥ ጎዳይ እዩስ፥ “ነ ኮቻይ ኦይዳን የለታ ጋካናዉ፥ እስራኤለ ካዎተ አራታን ኡታና” ያግድ ኦድዳ ቃላይ ፖለትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessada hanidi, Goday Iyyus, “Ne kochay oyddantho yeleta gakanaw, Isra7eele kawotetha araatan uttana” yaagidi odida qaalay poletis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህም እግዚአብሔር ለኢዩ፣ “ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ” ሲል የተናገረው ቃል ተፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዐይነት እግዚአብሔር ለንጉሥ ኢዩ “ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ በእስራኤል ይነግሣሉ” ሲል የተናገረው የተስፋ ቃል ተፈጸመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ እግዚኣብሄር ንኢዩ “ደቅኻ ኽሳዕ ራብዓይ ትውልዲ ኣብ ዙፋን እስራኤል ክቕመጡ እዮም” ኢሉ ኣተስፍይዎ ዝነበረ ቓል እዙይ ነበረ፤ ከምኡ ኸዓ ኾነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ እግዚኣብሄርስ ንየሁ፡ ደቅኻ ኽሳዕ ራብዓይ ወለዶ ኣብ ዝፋን እስራኤል ኪቕመጡ እዮም፡ ኢሉ እተዛረቦ ቓል እዚ እዩ። ከምኡ ኸኣ ዀነ። |