2 Kings 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣማስያ ናብ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ ንጉስ እስራኤል ልኡኻት ሰደደ፡ ንዓ ንገጽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜም አሜስያስ፥ “ና እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ” ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞችን ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም አሜስያስ። ና እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞችን ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞች በመላክ “እንግዲህ ና ይዋጣልን!” ሲል ለጦርነት አነሣሣው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አመስያስ ኢዩ ናኣ ናኣ፥ እዮአካዛ ናኣ፥ እስራኤልያ ካትያ እዮኣሳዉ አሳ ኪቲደ፥ “ሃያ፤ አነ ላኡ ኦላ ጋከቴቶ” ያጊደ ናሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Amesiyaasi Iyu na'aa na'aa, Iyo'akaaza na'aa, Israa'eeliyaa kaatiyaa Iyo'aassaw asaa kiittiide, «Haaya; ane laa"u olaa gakketteetto» yaagiide naasseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Amasiyaasi Iyus naaza naa Iyo7akaaze naa Isra7eele kawo Iyo7aasakko, «Haa ya; ane olaza tiran gayttoos» giidi qasttanne yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣማሲያሲ ኢዩስ ናዛ ና ኢዮኣካዜ ና ኢስራኤሌ ካዎ ዮኣሳኮ፥ «ሃ ያ፤ ኣኔ ኦላዛ ቲራን ጋይቶስ» ጊዲ ቃስታኔ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አማስያስ እዩ ናኣ ናኣ፥ እዮአካዛ ናኣ፥ ዮኣሳኮ፥ “ሃያ፤ አነ ናምአይ ኦላ ጋሄቶስ” ያግድ አሰ ኪትድ ማንድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Amasiyaasi Iyyu na7aa na7aa, Iyo7akaaza na7aa, Yo7aasako, “Haaya; ane nam7ay ola gahetoos” yaagidi ase kiittidi mandis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አሜስያስ የኢዩ የልጅ ልጅ፣ የኢዮአካዝ ልጅ ወደ ሆነው ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ዮአስ፣ “ናና ፊት ለፊት ይዋጣልን” ሲል መልእክተኞች ላከበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞች በመላክ “እንግዲህ ና ይዋጣልን!” ሲል ለጦርነት አነሣሣው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣሜስያስ ናብ ኢዮኣስ ወዲ ኢዮኣካዝ ወዲ ኢዩ፥ ንጉስ እስራኤል “ነዓ ንስንሳትና ገፅ ንገፅ ንርአአ!” ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣማስያ ናብ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ወዲ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ፡ ንዓ ገጽ ንገጽ ንርእኤ፡ ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ። |