2 Kings 14:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኤዶም ኣብ ጐልጐል ጨው ዓሰርተ ሽሕ ስዒሩ፡ ንሰላ ድማ ኣብ ውግእ ሒዙ፡ ክሳዕ ሎሚ ዮቅቴል ኢሉ ሰመያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም በጨው ሸለቆ ከኤ​ዶ​ም​ያስ ዐሥር ሺህ ሰው ገደለ፤ ሴላ​ንም በጦ​ር​ነት ወስዶ ስም​ዋን እስከ ዛሬ ድረስ “ዮቅ​ት​ኤል” ብሎ ጠራት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም በጨው ሸለቆ ከኤዶምያስ አሥር ሺህ ሰው ገደለ፤ ሴላን በሰልፍ ወስዶ ስምዋን እስከ ዛሬ ድረስ ዮቅትኤል ብሎ ጠራት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስ “የጨው ሸለቆ” እየተባለ በሚጠራው ስፍራ ዐሥር ሺህ የሚሆኑ የኤዶም ወታደሮችን ፈጀ፤ ሴላዕ ተብላ የምትጠራውንም ከተማ ይዞ “ዮቅትኤል” ብሎ ጠራት፤ እስከ አሁንም በዚሁ ስም ትጠራለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አመስያስ ማጽነ ዛንጋራ ግያ ሳኣን ታሙ ሻአ ኤዶማ ቢታ አሳ ዎደ ሰላአ ግያ ካታማካ ኦላን ኦይቄዳ። ዮቅትኤላ ያጊደ ሱንዳ፤ ሀቼ ጋካናዉ ሀ ሱንን ጼሰቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amesiyaasi Mas'ine Zanggaaraa giyaa sa'aan tammu sha"a Eedooma biittaa asaa wod'iide Selaa'a giyaa katamaakka olan oyk'k'eedda. Yok'iti'eela yaagiide suntseedda; hachche gakkanaw ha suntsan s'eesettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi, «Maxine shoobba» geetettizason Eedoome asaappe 10,000 wurssides; Seela oli oykkidi hach gakkanaas Yoqiti7eele geetettiza sunth immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሲያሲ፥ «ማጺኔ ሾባ» ጌቴቲዛሶን ኤዶሜ ኣሳፔ 10,000 ዉርሲዴስ፤ ሴላ ኦሊ ኦይኪዲ ሃች ጋካናስ ዮቂቲኤሌ ጌቴቲዛ ሱን ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማስያስ ማፅነ ዛንጋራን ታሙ ሙኩሉ ኤዶመ አሳ ዎድ፥ ሴላ ካታማ ኦላን ኦይክድ፥ ሄ በሳ ዮቅትኤላ ግድ ሱንስ፤ ሀች ጋካናዉ ሄ ሱንን ፄገቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi Maxine Zangaaran tammu mukulu Edoome asaa wodhidi, Seela katamaa olan oykidi, he bessa Yoqiti7eela gidi sunthis; hachi gakanaw he sunthan xeegetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጨው ሸለቆ በተባለው ቦታ ዐሥር ሺሕ ኤዶማውያንን ድል ያደረገ፣ ሴላን በጦርነት የያዘና እስከ ዛሬም ድረስ ዮቅትኤል ተብላ የምትጠራበትን ስም ያወጣላት አሜስያስ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስ “የጨው ሸለቆ” እየተባለ በሚጠራው ስፍራ ዐሥር ሺህ የሚሆኑ የኤዶም ወታደሮችን ፈጀ፤ ሴላዕ ተብላ የምትጠራውንም ከተማ ይዞ “ዮቅትኤል” ብሎ ጠራት፤ እስከ አሁንም በዚሁ ስም ትጠራለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሜስያስ ኣብ ለሰ ጨው ዓሰርተ ሽሕ ኤዶማውያን ቀተለ፤ ንሴላ ኸዓ ብውግእ ሓዛ፤ ስማ ድማ ኸምቲ ኽሳዕ ሎሚ ዘሎ፥ ዮቅትኤል ኢሉ ሰመያ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ንኤዶማውያን ኣብ ለሰ ጨው ዓሰርተ ሽሕ ሰብኣይ ቀተለ፡ ንሴላ ኸኣ ብውግእ ሐዛ፡ ስማ ድማ ከምቲ ኽሳዕ ሎሚ ዘሎ፡ ዮቅትኤል ኢሉ ሰመያ።