2 Kings 14:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ግና ንደቂ ቀተልቲ ኣይቀተሎምን፣ ከምቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ እተጻሕፈ፣ ኣብታ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘንን ዝበሎን፥ ኣቦታት ምእንቲ እቶም ውሉዳት ኪቕተሉ ኣይክእሉን፣ እቶም ውሉድውን ኣይቅተሉን። ሞት ንኣቦታት፤ ነፍሲ ወከፍ ግና ብሰንኪ ሓጢኣቱ ክቕተል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሙሴ ሕግ መጽሐፍም እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔርም፥ “ሁሉ በኀጢአቱ ይሙት እንጂ አባቶች ስለ ልጆች አይሙቱ፤ ልጆችም ስለ አባቶች አይሙቱ” ብሎ እንዳዘዘ የነፍሰ ገዳዮቹን ልጆች አልገደላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሙሴ ሕግ መጽሐፍም እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔርም። ሁሉ በኃጢአቱ ይሙት እንጂ አባቶች በልጆች አይሙቱ፥ ልጆችም በአባቶች አይሙቱ ብሎ እንዳዘዘ የነፍሰ ገዳዮቹን ልጆች አልገደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁን እንጂ ልጆቻቸውን አልገደለም፤ ይልቁንም በኦሪት ሕግ እግዚአብሔር “ልጆቻቸው በፈጸሙት ኃጢአት ወላጆች በሞት አይቀጡበትም፤ ወላጆችም በፈጸሙት ኃጢአት ልጆች በሞት አይቀጡበትም፤ እያንዳንዱ ሰው ራሱ በፈጸመው ወንጀል ብቻ በሞት ይቀጣ” ሲል የሰጠውን ትእዛዝ ፈጽሞአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ህግያ ማጻፋን ጻፈቴዳዋዳን፥ መና ጎዳይ፥ “ናናቱ ኦዳ ናጋራ ድራዉ፥ አዎቱዋ ዎናዉ በሰና፤ ቃይ አዎቱ ኦዳ ናጋራ ድራዉካ፥ ናና ዎናዉ በሰና። አሳይ ኡባይ ባረ ኦዳ ናጋራን ናጋራን ሀይቃናዉ በሰ ያጊደ አዛዜዳዋዳንካ፥ ዎዳዋንቱ ናና ዎቤና።” |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse higgiyaa mas'aafan s'aafetteeddawaadan, Med'ina Goday, «Naanatuu ootseedda nagaraa diraw, aawotuwaa wod'anaw bessena; k'ay aawotuu ootseedda nagaraa dirawukka, naanaa wod'anaw bessena. Asay ubbay bare ootseedda nagaran nagaran hayk'k'anaw besse yaagiide azazeeddawaadankka, wod'eeddawanttu naanaa wod'ibeenna.» |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Muse woga maxaafan GODAY, «Asi ba ooththida nagaran hayqqo attiin aawati bantta nayta nagaran, nayti bantta aawata nagaran hayqqofetto» giidi azazida gishshas kase shemppo wodhidayta nayta wodhibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሙሴ ዎጋ ማጻፋን ጎዳይ፥ «ኣሲ ባ ኦዳ ናጋራን ሃይቆ ኣቲን ኣዋቲ ባንታ ናይታ ናጋራን፥ ናይቲ ባንታ ኣዋታ ናጋራን ሃይቆፌቶ» ጊዲ ኣዛዚዳ ጊሻስ ካሴ ሼምፖ ዎዳይታ ናይታ ዎቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰ ህገ ማፃፋን ፃፈትዳይሳዳ፥ ጎዳይ፥ “ናይት ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ አዋታ ዎናዉ በሰና፤ ቃስ አዋት ኦዳ ናጋራ ግሾ፥ ናይታ ዎናዉ በሰና። አስ ኡባይ ባ ኦዳ ናጋራን ናጋራን ሀይቃናዉ በሴስ” ያግድ ኪትዳይሳዳ ባ አዋ ዎዳ አሳ ናይታ ዎቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Muse higge maxaafan xaafetidaysada, Goday, “Nayti oothida nagara gisho, aawata wodhanaw bessenna; qassi aawati oothida nagaraa gisho, nayta wodhanaw bessenna. Asi ubbay ba oothida nagaran nagaran hayqanaw bessees” yaagidi kiittidaysada ba aawa wodhida asaa nayta wodhibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ በሙሴ የሕግ መጽሐፍ እግዚአብሔር ፣ “እያንዳንዱ በራሱ ኀጢአት ይገደል እንጂ አባቶች በልጆቻቸው፣ ልጆችም በአባቶቻቸው ኀጢአት አይገደሉ” ሲል ያዘዘ በመሆኑ፣ የነፍሰ ገዳዩን ልጆች አልገደላቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁን እንጂ ልጆቻቸውን አልገደለም፤ ይልቁንም በኦሪት ሕግ እግዚአብሔር “ልጆቻቸው በፈጸሙት ኃጢአት ወላጆች በሞት አይቀጡበትም፤ ወላጆችም በፈጸሙት ኃጢአት ልጆች በሞት አይቀጡበትም፤ እያንዳንዱ ሰው ራሱ በፈጸመው ወንጀል ብቻ በሞት ይቀጣ” ሲል የሰጠውን ትእዛዝ ፈጽሞአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና፥ ከምቲ ኣብ መፅሓፍ ሕጊ ሙሴ ተፅሒፉ ዘሎ “ነፍሲ ወከፍ ብሓጢኣቱ ደኣ ይሙት እምበር፥ ኣቦታት ክንዲ ደቂ ኣይሙቱ፤ ደቂውን ክንዲ ኣቦታት ኣይሙቱ” ኢሉ እግዚኣብሄር ኣዚዙ ስለ ዝነበረ ነቶም ደቂ ቐተልቲ ኣይቀተሎምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ፡ ከምቲ ኣብ መጽሓፍ ሕጊ ሙሴ ተጽሒፉ ዘሎ፡ ነፍሲ ወከፍ ብሓጢኣቱ ደኣ ይሙት እምበር፡ ኣቦታት ኣብ ክንዲ ደቂ ኣይሙቱ፡ ደቂውን ኣብ ክንዲ ኣቦታት ኣይሙቱ፡ ኢሉ እግዚኣብሄር ከም ዝኣዘዘ፡ ነቶም ደቂ ቐታሎስ ኣይቀተሎምን። |