2 Kings 14:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ፣ ግናኸ ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይኰነን። ከምቲ ኣቦኡ ዮኣስ ዝገበሮ ዅሉ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ቅን ነገር አደ​ረገ፤ ነገር ግን አባቱ ኢዮ​አስ እን​ዳ​ደ​ረገ ሁሉ እንጂ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አላ​ደ​ረ​ገም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ነገር ግን አባቱ ኢዮአስ እንዳደረገ ሁሉ እንጂ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አላደረገም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠርቶአል፤ ይሁን እንጂ እንደ ቀድሞ አያቱ እንደ ንጉሥ ዳዊት አልነበረም፤ እንደ ዳዊት በመሆን ፈንታ የአባቱን የኢዮአስን ፈለግ ተከተለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አመስያስ መና ጎዳይ ስንን ሱረባ ኦዳ፤ ሽን አ ማይዛ አዉ ዳዊተ ኦዳዋዳን ኦቤና። ኡባባካ እ ባረ አዉዋ እዮኣሳ ቁሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amesiyaasi Med'ina Goday sintsan suurebaa ootseedda; shin Aa mayza aawuu Daawite ootseeddawaadan ootsibeenna. Ubbabaakka I bare aawuwaa Iyo'aassa k'ulleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi GODAA sinththan lo7o miish ooththides; gido attiin kase iza aawa Dawiti ooththoyssa mala ooththibeenna; ubbaa miishshika ba aawa Iyo7aasi ooththoyssaththo ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሲያሲ ጎዳ ሲንን ሎኦ ሚሽ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ካሴ ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ኦይሳ ማላ ኦቤና፤ ኡባ ሚሺካ ባ ኣዋ ኢዮኣሲ ኦይሳ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማስያስ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ፤ ሽን እያ ማይዛይ ዳዊቲ ኦዳይሳዳ ግዶናሽን፥ ባ አዋ እዮኣሳ ኦግያ ካልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi Godaa sinthan suureba oothis; shin iya mayzay Dawiti oothidaysada gidonashin, ba aawa Iyo7aasa ogiya kaallis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በእግዚአብሔር ፊት መልካም ነገር አደረገ፤ ነገር ግን አባቱ ዳዊት እንደ አደረገው ዐይነት አልነበረም፤ በማናቸውም ረገድ የአባቱን የኢዮአስን ፈለግ ተከተለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠርቶአል፤ ይሁን እንጂ እንደ ቀድሞ አያቱ እንደ ንጉሥ ዳዊት አልነበረም፤ እንደ ዳዊት በመሆን ፈንታ የአባቱን የኢዮአስን ፈለግ ተከተለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ስራሕ ሰርሐ። ግና ኸምቲ ዅሉ ኣቦኡ ኢዮኣስ ዝገበሮ ደኣ ገበረ እምበር፥ ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይገበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ። ግናኸ ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይኰነን፡ ከምቲ ኣቦኡ ዮኣስ ዝገበሮ ዂሉ ደኣ ገበረ።