2 Kings 14:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ብኢድ የሮብዓም ወዲ ዮኣስ ኣድሒንዎም እምበር፡ ንስም እስራኤል ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስሶ እየ ኣይበለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ዘር ከሰ​ማይ በታች ይደ​መ​ስስ ዘንድ አል​ተ​ና​ገ​ረም፤ ነገር ግን በዮ​አስ ልጅ በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም እጅ አዳ​ና​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም የእስራኤልን ስም ከሰማይ በታች ይደመስስ ዘንድ አልተናገረም፤ ነገር ግን በዮአስ ልጅ በኢዮርብዓም እጅ አዳናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይሁን እንጂ እነርሱ ለዘለዓለም ፈጽሞ እንዲደመሰሱ ደግሞ የእግዚአብሔር ፈቃድ አልነበረም፤ ስለዚህም በዳግማዊ ኢዮርብዓም አማካይነት አዳናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ሱን ሳሉዋፐ ጋርሳን ይሳና ያግቤና። ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንታ እዮኣሳ ናኣ እዮርባማ ባጋና አሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Israa'eeliyaa asaa suntsaa saluwaappe garssan d'ayssana yaagibeenna. Hewaa diraw, Med'ina Goday unttuntta Iyo'aasa na'aa Iyorbbaama baggana ashsheeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY Isra7eele sunththaa biitta bollafe dhayssana giidi kase yootibeenna gishshas Yo7aasa naa Iyorba7aamen eqqidi istta ashshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢስራኤሌ ሱን ቢታ ቦላፌ ይሳና ጊዲ ካሴ ዮቲቤና ጊሻስ ዮኣሳ ና ኢዮርባኣሜን ኤቂዲ ኢስታ ኣሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ አሳ ሱን ሳሎፐ ጋርሳን ቁቻና ግቤና። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ኤንታ ዮኣሳ ናኣ እዮርባማ ባጋራ አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele asaa sunthaa salope garsan quchana gibeenna. Hessa gisho, Goday enta Yo7aasa na7aa Iyorbaama baggara ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ እግዚአብሔር የእስራኤልን ስም ከምድረ ገጽ እንደሚያጠፋ ስላልተናገረ፣ በዮአስ ልጅ በኢዮርብዓም አማካይነት ታደጋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁን እንጂ እነርሱ ለዘለዓለም ፈጽሞ እንዲደመሰሱ ደግሞ የእግዚአብሔር ፈቃድ አልነበረም፤ ስለዚህም በዳግማዊ ኢዮርብዓም አማካይነት አዳናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንስም እስራኤል ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስሶ ፍቓዱ ስለ ዘይነበረ፥ ብኢድ ኢዮርብዓም ወዲ ኢዮኣስ ኣድሓኖም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንስም እስራኤል ካብ ትሕቲ ሰማይ ኪድምስሶ ኢሉ ኣይተዛረበን፡ ስለዚ ብኢድ የሮብዓም ወዲ ዮኣስ ኣድሐኖም።