2 Kings 14:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር መከራ እስራኤል ኣዝዩ መሪር ኰይኑ ረኣየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቍ​ጥር እን​ዳ​ነሱ፥ የታ​ሰ​ረ​ውና የተ​ለ​ቀ​ቀ​ውም እንደ ጠፋ፥ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም የሚ​ረዳ እን​ዳ​ል​ነ​በረ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅግ የመ​ረ​ረ​ውን የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ጭን​ቀት አየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የታሰረውና የተለቀቀውም እንደ ጠፋ፥ እስራኤልንም የሚረዳ እንዳልነበረ እግዚአብሔር እጅግ የመረረውን የእስራኤልን ጭንቀት አየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን አሠቃቂ መከራ ተመለከተ፤ በእስራኤል ውስጥ ባርያዎችም ሆኑ ነጻ ሰዎች፥ ረዳት አልነበራቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ እስራኤላን ደእያ አሳይ ኡባይ አይልያ ግድና፥ ዎማኑዋ ግድና፥ አያ ኬሻ ቱጋ ቱጋቴደንቶ፥ መና ጎዳይ በኤዳ፤ ኡንቱንታ ማድያባይ ኦንነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Israa'eelan de'iyaa Asay ubbay ayiliyaa gidina, womaannuwaa gidina, ayaa keeshshaa tuggaa tuggateeddentto, Med'ina Goday be'eedda; unttuntta maaddiyaabay ooninne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aylle gidiin woykko goqa gidiin Isra7eelen dizay ubbayka keehi waayettizayssa GODAY be7ides; istta maaddizaykka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይሌ ጊዲን ዎይኮ ጎቃ ጊዲን ኢስራኤሌን ዲዛይ ኡባይካ ኬሂ ዋዬቲዛይሳ ጎዳይ ቤኢዴስ፤ ኢስታ ማዲዛይካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለን አሳ ኡባይ አይለ ግድን፥ ዎማኖ ግድን፥ አይ መላ ኡንኤትዳኮ፥ ጎዳይ በእስ፤ ኤንታ ማድያ ኦንካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eelen asa ubbay aylle gidin, womaanno gidin, ay mela un7etidaako, Goday be7is; enta maaddiya oonika baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባሪያም ይሁን ነጻ ዜጋ፣ በእስራኤል የሚኖር ሁሉ እንዴት እጅግ ይሠቃይ እንደ ነበር እግዚአብሔር አየ፤ የሚረዳቸውም አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን አሠቃቂ መከራ ተመለከተ፤ በእስራኤል ውስጥ ባሪያዎችም ሆኑ ነጻ ሰዎች፥ ረዳት አልነበራቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ከዓ እግዚኣብሄር መከራ እስራኤል እምብዛ ኸም ዝመረረ፥ እቲ እሱር ኮነ ዘይእሱር ከም ዝጠፍአ፥ ንእስራኤል ከዓ ረዳኢ ኸም ዘይብሉ ስለ ዝረአየ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ እግዚኣብሄር እቲ ጸበባ እስራኤል እምብዛ ኸም ዝመረረ፡ እሱር ኰነ ዘይእሱር ድማ ከም እተወድኤ፡ ንእስራኤል ከኣ ረዳኢ ኸም ዜብሉ ስለ ዝረኣየ እዩ።