2 Kings 14:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር መከራ እስራኤል ኣዝዩ መሪር ኰይኑ ረኣየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቍጥር እንዳነሱ፥ የታሰረውና የተለቀቀውም እንደ ጠፋ፥ እስራኤልንም የሚረዳ እንዳልነበረ እግዚአብሔር እጅግ የመረረውን የእስራኤልን ጭንቀት አየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የታሰረውና የተለቀቀውም እንደ ጠፋ፥ እስራኤልንም የሚረዳ እንዳልነበረ እግዚአብሔር እጅግ የመረረውን የእስራኤልን ጭንቀት አየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን አሠቃቂ መከራ ተመለከተ፤ በእስራኤል ውስጥ ባርያዎችም ሆኑ ነጻ ሰዎች፥ ረዳት አልነበራቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ እስራኤላን ደእያ አሳይ ኡባይ አይልያ ግድና፥ ዎማኑዋ ግድና፥ አያ ኬሻ ቱጋ ቱጋቴደንቶ፥ መና ጎዳይ በኤዳ፤ ኡንቱንታ ማድያባይ ኦንነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Israa'eelan de'iyaa Asay ubbay ayiliyaa gidina, womaannuwaa gidina, ayaa keeshshaa tuggaa tuggateeddentto, Med'ina Goday be'eedda; unttuntta maaddiyaabay ooninne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aylle gidiin woykko goqa gidiin Isra7eelen dizay ubbayka keehi waayettizayssa GODAY be7ides; istta maaddizaykka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይሌ ጊዲን ዎይኮ ጎቃ ጊዲን ኢስራኤሌን ዲዛይ ኡባይካ ኬሂ ዋዬቲዛይሳ ጎዳይ ቤኢዴስ፤ ኢስታ ማዲዛይካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለን አሳ ኡባይ አይለ ግድን፥ ዎማኖ ግድን፥ አይ መላ ኡንኤትዳኮ፥ ጎዳይ በእስ፤ ኤንታ ማድያ ኦንካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eelen asa ubbay aylle gidin, womaanno gidin, ay mela un7etidaako, Goday be7is; enta maaddiya oonika baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባሪያም ይሁን ነጻ ዜጋ፣ በእስራኤል የሚኖር ሁሉ እንዴት እጅግ ይሠቃይ እንደ ነበር እግዚአብሔር አየ፤ የሚረዳቸውም አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን አሠቃቂ መከራ ተመለከተ፤ በእስራኤል ውስጥ ባሪያዎችም ሆኑ ነጻ ሰዎች፥ ረዳት አልነበራቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ እግዚኣብሄር መከራ እስራኤል እምብዛ ኸም ዝመረረ፥ እቲ እሱር ኮነ ዘይእሱር ከም ዝጠፍአ፥ ንእስራኤል ከዓ ረዳኢ ኸም ዘይብሉ ስለ ዝረአየ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ እግዚኣብሄር እቲ ጸበባ እስራኤል እምብዛ ኸም ዝመረረ፡ እሱር ኰነ ዘይእሱር ድማ ከም እተወድኤ፡ ንእስራኤል ከኣ ረዳኢ ኸም ዜብሉ ስለ ዝረኣየ እዩ። |