2 Kings 14:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ብኢድ ባርያኡ ዮናስ ወዲ ኣሚታይ እተዛረቦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ንመሬት እስራኤል ካብ ኣፍ ደገ ሓማት ክሳዕ ባሕሪ ጐልጐል መለሶ። ነብዪ፡ እንታይ ብዛዕባ ጋተፈር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጋ​ት​ሔ​ፌር በነ​በ​ረው በአ​ማቴ ልጅ በባ​ሪ​ያው በነ​ቢዩ በዮ​ናስ አፍ እንደ ተና​ገ​ረው እንደ እስ​ራ​ኤል አም​ላክ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ድን​በር ከሔ​ማት መግ​ቢያ ጀምሮ እስከ ዓረባ ባሕር ድረስ መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጋትሔፌር በነበረው በአማቴ ልጅ በባሪያው በነቢዩ በዮናስ እጅ እንደ ተናገረው እንደ እስራኤል አምላክ እንደ እግዚአብሔር ቃል የእስራኤልን ድንበር ከሐማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ዓረባ ባሕር ድረስ መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀድሞ የእስራኤል ይዞታ የነበረውን በስተ ሰሜን ከሐማት መተላለፊያ ጀምሮ በስተ ደቡብ እስከ ሙት ባሕር የሚገኘውን ግዛት ሁሉ ድል ነሥቶ እንደገና አስመለሰ፤ ይህም ሁሉ የተፈጸመው በጋትሔፌር ተወላጅ አገልጋይ በሆነው በአሚታይ ልጅ በነቢዩ ዮናስ አማካይነት የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር በሰጠው የተስፋ ቃል መሠረት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋተ-ሄፌርያ አሚታያ ናኣ ትምቢትያ ኦድያ ባረ ቆማ ዮናሳ ባጋና መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ባረ ቃላን ሃሳዬዳዋዳን፥ ሀማታ ፕኑዋ ግያ ሳፐ ዶሚደ፥ ማጽንያ አባ ጋካናዉ ደእያ እስራኤልያ ዛዋ ዮኣሻ ናአይ እዮርባም ጾኒደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gaate-Hefeeriyaa Amiitaaya na'aa timbbitiyaa odiyaa bare k'oomaa Yoonaasa baggana Med'ina Goday Israa'eeliyaa S'oossay bare k'aalan haasayeeddawaadan, Hamaata Pinuwaa giyaa saappe doommiide, Mas'iniyaa Abbaa gakkanaw de'iyaa Israa'eeliyaa zawaa Yo'aasha na'ay Iyorbbaami s'ooniide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA Isra7eele Xoossay Geet-Hefeere nabe Amaate naa ba aylle Yoonaasa baggara yootida mala Hamaate aadhdhiza purdefe biidi hayqo abbaa gakkanaas diza Isra7eele zawaa zaarissiday Iyorba7aame.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ጌት-ሄፌሬ ናቤ ኣማቴ ና ባ ኣይሌ ዮናሳ ባጋራ ዮቲዳ ማላ ሃማቴ ኣዛ ፑርዴፌ ቢዲ ሃይቆ ኣባ ጋካናስ ዲዛ ኢስራኤሌ ዛዋ ዛሪሲዳይ ኢዮርባኣሜ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋት-ሄፈራ አድያ አማተ ናኣ ናብያ፥ ባ አይልያ ዮናሳ ባጋራ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ባ ቃላን ኦድዳይሳዳ፥ ሀማታ ፕኑዋ ጌተትያ በሳፈ ዶምድ፥ ማፅነ አባ ጋካናዉ ደእያ እስራኤለ ዛዋ ዮኣሳ ናአይ እዮርባም ፆንድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaat-Hefera addiya Amaate na7aa nabiya, ba aylliya Yoonasa baggara Goday Isra7eele Xoossay ba qaalan odidaysada, Hamaata Pinuwa geetetiya bessaafe doomidi, Maxine Abbaa gakanaw de7iya Isra7eele zawa Yo7aasa na7ay Iyorbaami xoonidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር በጋትሔፌር ነቢይ፣ በአማቴ ልጅ በባሪያው በዮናስ አማካይነት እንደ ተናገረው፣ ከሐማት መተላለፊያ አንሥቶ እስከ ሙት ባሕር ድረስ የነበረውን የእስራኤልን ድንበር ያስመለሰ ኢዮርብዓም ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀድሞ የእስራኤል ይዞታ የነበረውን በስተ ሰሜን ከሐማት መተላለፊያ ጀምሮ በስተ ደቡብ እስከ ሙት ባሕር የሚገኘውን ግዛት ሁሉ ድል ነሥቶ እንደገና አስመለሰ፤ ይህም ሁሉ የተፈጸመው በጋትሔፌር ተወላጅ አገልጋይ በሆነው በአሚታይ ልጅ በነቢዩ ዮናስ አማካይነት የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር በሰጠው የተስፋ ቃል መሠረት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብባርያኡ ነቢይ ዮናስ ወዲ ኣማቴ በዓል ጋትሔፌር ዝተዛረቦ ቓል፥ ነቲ ምድሪ እስራኤል ካብቲ ንሓማት ዘእቱ ጀሚሩ ኽሳዕ ባሕሪ ጨው ኣምለሶ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል በቲ ኻብ ጋትሔፈር ዝነበረ ባርያኡ ነብዪ ዮናስ ወዲ ኣማቲ እተዛረቦ ቓል ነቲ ዶብ እስራኤል ካብቲ ንሓማት ዜእቱ ጀሚሩ ኽሳዕ ባሕሪ ጐልጐል ኣምለሶ።