2 Kings 14:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ካብ ኵሉ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ኣይወጸን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ ነገር አደ​ረገ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ካሳ​ታ​ቸው ከና​ባጥ ልጅ ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ኀጢ​አት ሁሉ አል​ራ​ቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልንም ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኃጢአት ሁሉ አልራቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳግማዊ ኢዮርብዓምም እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ ከእርሱ በፊት የነበረውን የናባጥ ልጅ የኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮርባም መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኡባ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyorbbaami Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ubbaa ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi GODAA sinththan iita miish ooththides; Nabaaxe naa Iyorba7aamey kase Isra7eele asaa oosisida nagaraappe guye simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ካሴ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ጉዬ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምአን እዮርባም ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ እስራኤለ አሳ ናጋራ ኦስስዳ ናባፃ ናኣ እዮርባም ኦግያፐ ሃክቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7antho Iyorbaami Godaa sinthan iitabaa oothis; Isra7eele asaa nagara oosisida Nabaaxa na7aa Iyorbaami ogiyape haakibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ካሳተበት ኀጢአት አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳግማዊ ኢዮርብዓምም እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ ከእርሱ በፊት የነበረውን የናባጥ ልጅ የኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸምቲ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ዝገበሮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ነገር ገበረ፤ ካብ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኣይረሓቐን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ገበረ፡ ከምቲ ዂሉ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ፡ ካብኡ ኣየግለሰን።