2 Kings 14:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ኣማስያ ወዲ ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ፡ የሮብዓም ወዲ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ድማ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁዳ ንጉሥ በኢ​ዮ​አስ ልጅ በአ​ሜ​ስ​ያስ በዐ​ሥራ አም​ስ​ተ​ኛው ዓመተ መን​ግ​ሥት የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ የዮ​አስ ልጅ ኢዮ​ር​ብ​ዓም በሰ​ማ​ርያ መን​ገሥ ጀመረ፤ አርባ አንድ ዓመ​ትም ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ ልጅ በአሜስያስ በአሥራ አምስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ አርባ አንድ ዓመትም ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ አምስተኛው ዓመት የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ እርሱም መኖሪያውን በሰማርያ አድርጎ አርባ አንድ ዓመት ገዛ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮኣሻ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ አመስያስ ካተቴዳ ታማነ እቼሻን ላይን፥ እስራኤልያ ካትያ ዮኣሻ ናአይ እዮርባም ሳማርያን ካተቴዳ፤ እ ኦይታማነ እት ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yo'aasha na'ay, Yihudaa Kaatii Amesiyaasi kaateteedda tammanne ichcheshantso laytsan, Israa'eeliyaa Kaatiyaa Yo'aasha na'ay Iyorbbaami Samaariyaan kaateteedda; I oytamanne itti laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyosiyaasa naa Amasiyaasi Yuhudan kawotida tammanne ichchashanththo layththan Isra7eele kawo Yo7aasa naa Iyorba7aamey Samaariyan kawotides; 41 layth gakkanaas haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሲያሳ ና ኣማሲያሲ ዩሁዳን ካዎቲዳ ታማኔ ኢቻሻን ላይን ኢስራኤሌ ካዎ ዮኣሳ ና ኢዮርባኣሜይ ሳማሪያን ካዎቲዴስ፤ 41 ላይ ጋካናስ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ አማስያስ ካዎትዳ ታማነ እቻሻን ላይን፥ እስራኤለ ካዋ ዮኣሳ ናአይ እዮርባም ሳማረን ካዎትስ፤ እ ኦይታማነ እስ ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aasa na7ay, Yihuda kawoy Amasiyaasi kawotida tammanne ichashantho laythan, Isra7eele kawa Yo7aasa na7ay Iyorbaami Samaaren kawotis; I oytamanne issi laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኢዮስያስ ልጅ አሜስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ አምስተኛው ዓመት፣ የእስራኤል ንጉሥ የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በሰማርያ ነገሠ፤ አርባ አንድ ዓመትም ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ አምስተኛው ዓመት የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ አርሱም መኖሪያውን በሰማርያ አድርጎ አርባ አንድ ዓመት ገዛ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሜስያስ ወዲ ኢዮኣስ፥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመቱ ኢዮርብዓም ወዲ ኢዮኣስ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ። ኣርብዓን ሓደን ዓመት ድማ ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ወዲ ዮኣስ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመቱ የሮብዓም ወዲ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ድማ ገዝኤ።