2 Kings 14:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ኣማስያ ወዲ ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ፡ የሮብዓም ወዲ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ድማ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ ልጅ በአሜስያስ በዐሥራ አምስተኛው ዓመተ መንግሥት የእስራኤል ንጉሥ የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ አርባ አንድ ዓመትም ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ ልጅ በአሜስያስ በአሥራ አምስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ አርባ አንድ ዓመትም ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ አምስተኛው ዓመት የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ እርሱም መኖሪያውን በሰማርያ አድርጎ አርባ አንድ ዓመት ገዛ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣሻ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ አመስያስ ካተቴዳ ታማነ እቼሻን ላይን፥ እስራኤልያ ካትያ ዮኣሻ ናአይ እዮርባም ሳማርያን ካተቴዳ፤ እ ኦይታማነ እት ላይ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aasha na'ay, Yihudaa Kaatii Amesiyaasi kaateteedda tammanne ichcheshantso laytsan, Israa'eeliyaa Kaatiyaa Yo'aasha na'ay Iyorbbaami Samaariyaan kaateteedda; I oytamanne itti laytsaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyosiyaasa naa Amasiyaasi Yuhudan kawotida tammanne ichchashanththo layththan Isra7eele kawo Yo7aasa naa Iyorba7aamey Samaariyan kawotides; 41 layth gakkanaas haarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሲያሳ ና ኣማሲያሲ ዩሁዳን ካዎቲዳ ታማኔ ኢቻሻን ላይን ኢስራኤሌ ካዎ ዮኣሳ ና ኢዮርባኣሜይ ሳማሪያን ካዎቲዴስ፤ 41 ላይ ጋካናስ ሃሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ አማስያስ ካዎትዳ ታማነ እቻሻን ላይን፥ እስራኤለ ካዋ ዮኣሳ ናአይ እዮርባም ሳማረን ካዎትስ፤ እ ኦይታማነ እስ ላይ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasa na7ay, Yihuda kawoy Amasiyaasi kawotida tammanne ichashantho laythan, Isra7eele kawa Yo7aasa na7ay Iyorbaami Samaaren kawotis; I oytamanne issi laythi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኢዮስያስ ልጅ አሜስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ አምስተኛው ዓመት፣ የእስራኤል ንጉሥ የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በሰማርያ ነገሠ፤ አርባ አንድ ዓመትም ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ አምስተኛው ዓመት የዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ አርሱም መኖሪያውን በሰማርያ አድርጎ አርባ አንድ ዓመት ገዛ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሜስያስ ወዲ ኢዮኣስ፥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመቱ ኢዮርብዓም ወዲ ኢዮኣስ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ። ኣርብዓን ሓደን ዓመት ድማ ገዝአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ወዲ ዮኣስ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመቱ የሮብዓም ወዲ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ድማ ገዝኤ። |