2 Kings 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ዮኣዳን ብዓል የሩሳሌም ይበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንገሥም በጀመረ ጊዜ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ። እናቱም ዮአድም የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ። እናቱም ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሀያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ከኢየሩሳሌም ይሆዓዲን ተብላ የምትጠራ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ይሆኣድኖ፤ እዛ የሩሳላመ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I kaatetiyaa wode laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne udduppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Yiho'aadino; iza Yerusaalame asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 29 layth haarides; iza aaya Yoha7adaano geetettiza Yerusalaame maccassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 29 ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዮሃኣዳኖ ጌቴቲዛ ዬሩሳላሜ ማጫሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፉን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ዮዳኖ፤ እያ የሩሳላመ ማጫስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I kawotiya wode laythi iyaw laatamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne uddufun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yoodanoo; iya Yerusalaame maccas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ። እናቱም ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ከኢየሩሳሌም ይሆዓዲን ተብላ የምትጠራ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኸዓ ዮዓዳ እትበሃል በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ ዮርሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ግዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዮዓዳን ነበረ፡ ንሳ ኻብ ዮርሳሌም እያ። |