2 Kings 14:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ዮኣዳን ብዓል የሩሳሌም ይበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መን​ገ​ሥም በጀ​መረ ጊዜ ዕድ​ሜው ሃያ አም​ስት ዓመት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ። እና​ቱም ዮአ​ድም የተ​ባ​ለች የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሴት ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ። እናቱም ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሀያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ከኢየሩሳሌም ይሆዓዲን ተብላ የምትጠራ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ይሆኣድኖ፤ እዛ የሩሳላመ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I kaatetiyaa wode laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne udduppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Yiho'aadino; iza Yerusaalame asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 29 layth haarides; iza aaya Yoha7adaano geetettiza Yerusalaame maccassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 29 ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዮሃኣዳኖ ጌቴቲዛ ዬሩሳላሜ ማጫሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፉን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ዮዳኖ፤ እያ የሩሳላመ ማጫስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I kawotiya wode laythi iyaw laatamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne uddufun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yoodanoo; iya Yerusalaame maccas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ። እናቱም ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ከኢየሩሳሌም ይሆዓዲን ተብላ የምትጠራ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኸዓ ዮዓዳ እትበሃል በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ ዮርሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ግዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዮዓዳን ነበረ፡ ንሳ ኻብ ዮርሳሌም እያ።