2 Kings 14:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ የሩሳሌም ድማ ውዲት ገበሩሉ፡ ናብ ላኪሽ ድማ ሃደመ። ንሳቶም ግና ደድሕሪኡ ናብ ላኪሽ ሰዲዶም ኣብኡ ቀተልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የዐ​መፅ መሐላ አደ​ረ​ጉ​በት፤ እር​ሱም ወደ ለኪሶ ኮበ​ለለ፤ ወደ ለኪ​ሶም ተከ​ተ​ሉት፤ በዚ​ያም ገደ​ሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኢየሩሳሌምም የዓመፅ መሐላ አደረጉበት፥ እርሱም ወደ ለኪሶ ኰበለለ፤ በኋላውም ወደ ለኪሶ ላኩ፥ በዚያም ገደሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስን ለመግደል በኢየሩሳሌም ሤራ ተጠንስሶ ነበር፤ ስለዚህ አሜስያስ ሸሽቶ ወደ ላኪሽ ከተማ ሄደ፤ ነገር ግን ጠላቶች ወደ ላኪሽ ሰዎችን ልከው እዚያ አስገደሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አመስያሳ ዎናዉ አሳይ የሩሳላመን ማቀቴዳ፤ ያትና እ ላክሻ ግያ ካታማ ባቃቴዳ። ሽን ኡንቱንቱ አ ጌዱዋ ላክሻ ካታማ አሳ ኪትና፥ አ ያን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amesiyaasa wod'anaw Asay Yerusaalamen mak'etteedda; yaatina I Laakisha giyaa katamaa bak'ateedda. Shin unttunttu Aa geeduwaa Laakisha katamaa asaa kiittina, Aa yaan wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaame asay Amasiyaasa bolla seeri dendida gishshas izi gede Laakishe baqati bides; gido attiin istti ba baggara iza kaalettiza as kiittidi wodhisida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኣማሲያሳ ቦላ ሴሪ ዴንዲዳ ጊሻስ ኢዚ ጌዴ ላኪሼ ባቃቲ ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ባ ባጋራ ኢዛ ካሌቲዛ ኣስ ኪቲዲ ዎሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማስያሳ ዎናዉ አሳይ የሩሳላመን ማቀትስ፤ ያትን እ ላክሶ ካታማ ባቃትስ። ሽን ኤንቲ እያ ጌዶ ላክሶ ካታማ አሰ ኪትን፥ እያ ያን ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasa wodhanaw asay Yerusalaamen maqetis; yaatin I Laakiso katama baqatis. Shin enti iya geedo Laakiso katama ase kiittin, iya yan wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሜስያስ በኢየሩሳሌም ሤራ ስለ ጠነሰሱበት ሸሽቶ ወደ ላኪሶ ሄደ፤ እነርሱ ግን የሚከታተሉት ሰዎች ወደዚያው ልከው አስገደሉት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስን ለመግደል በኢየሩሳሌም ሤራ ተጠንስሶ ነበር፤ ስለዚህ አሜስያስ ሸሽቶ ወደ ላኪሽ ከተማ ሄደ፤ ነገር ግን ጠላቶች ወደ ላኪሽ ሰዎችን ልከው እዚያ አስገደሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ማሕላ ዓመፅ ገበሩሉ፤ ንሱ ኸዓ ናብ ላኪሶ ሃደመ። ደድሕሪኡ ድማ ናብ ላኪሽ ሰባት ሰዲዶም ኣብኣ ቐተልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ የሩሳሌም ድማ ማሕላ ተማሓሐሉሉ፡ ንሱ ኸኣ ናብ ላኪሽ ሀደመ፡ ደድሕሪኡ ድማ ናብ ላኪሽ ሰደዱ፡ ኣብኣውን ቀተልዎ፡