2 Kings 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣማስያ ወዲ ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ድማ፡ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ንጉስ እስራኤል ምስ ሞተ ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁዳ ንጉሥ የኢ​ዮ​አስ ልጅ አሜ​ስ​ያስ ከእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ከኢ​ዮ​አ​ካዝ ልጅ ከዮ​አስ ሞት በኋላ ዐሥራ አም​ስት ዓመት ኖረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ንጉሥ የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ ከእስራኤል ንጉሥ ከኢዮአካዝ ልጅ ከዮአስ ሞት በኋላ አሥራ አምስት ዓመት ኖረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ንጉሥ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ ከሞተ በኋላ፥ የይሁዳ ንጉሥ የዮአስ ልጅ አሜስያስ ዐሥራ አምስት ዓመት ቆየ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮአካዛ ናአይ፥ እስራኤልያ ካቲ እዮኣስ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ እዮኣሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ አመስያስ ታማነ እቼሹ ላይ ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyo'akaaza na'ay, Israa'eeliyaa Kaatii Iyo'aassi hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Iyo'aassa na'ay, Yihudaa Kaatii Amesiyaasi tammanne ichcheshu laytsaa de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yo7aasa naazi Yuhuda kawo Amasiyaasikka Isra7eele kawo Iyo7akaaze naa Iyo7aasi hayqqidaappe guye 15 layth de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮኣሳ ናዚ ዩሁዳ ካዎ ኣማሲያሲካ ኢስራኤሌ ካዎ ኢዮኣካዜ ና ኢዮኣሲ ሃይቂዳፔ ጉዬ 15 ላይ ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአካዛ ናአይ፥ እስራኤለ ካዎይ ዮኣስ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ዮኣሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ አማስያስ ታማነ እቻሹ ላይ ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7akaaza na7ay, Isra7eele kawoy Yo7aasi hayqidaape guye, Yo7aasa na7ay, Yihuda kawoy Amasiyaasi tammanne ichashu laythi de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኢዮአስ ልጅ የይሁዳ ንጉሥ አሜስያስም የእስራኤል ንጉሥ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ ከሞተ በኋላ ዐሥራ አምስት ዓመት ኖረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ንጉሥ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ ከሞተ በኋላ፥ የይሁዳ ንጉሥ የዮአስ ልጅ አሜስያስ ዐሥራ አምስት ዓመት ቈየ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሜስያስ ወዲ ኢዮኣስ፥ ንጉስ ይሁዳ፥ ድሕሪ ሞት ኢዮኣስ ወዲ ኢዮኣካዝ ንጉስ እስራኤል፥ ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመት ፀንሐ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ወዲ ዮኣስ፡ ድማ ድሕሪ ሞት ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ወዲ ዮኣሓዝ፡ ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ጸንሔ።