2 Kings 14:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣማስያ ወዲ ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ድማ፡ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ንጉስ እስራኤል ምስ ሞተ ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ንጉሥ የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ ከእስራኤል ንጉሥ ከኢዮአካዝ ልጅ ከዮአስ ሞት በኋላ ዐሥራ አምስት ዓመት ኖረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ንጉሥ የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ ከእስራኤል ንጉሥ ከኢዮአካዝ ልጅ ከዮአስ ሞት በኋላ አሥራ አምስት ዓመት ኖረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ንጉሥ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ ከሞተ በኋላ፥ የይሁዳ ንጉሥ የዮአስ ልጅ አሜስያስ ዐሥራ አምስት ዓመት ቆየ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮአካዛ ናአይ፥ እስራኤልያ ካቲ እዮኣስ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ እዮኣሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ አመስያስ ታማነ እቼሹ ላይ ደኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyo'akaaza na'ay, Israa'eeliyaa Kaatii Iyo'aassi hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Iyo'aassa na'ay, Yihudaa Kaatii Amesiyaasi tammanne ichcheshu laytsaa de'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yo7aasa naazi Yuhuda kawo Amasiyaasikka Isra7eele kawo Iyo7akaaze naa Iyo7aasi hayqqidaappe guye 15 layth de7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮኣሳ ናዚ ዩሁዳ ካዎ ኣማሲያሲካ ኢስራኤሌ ካዎ ኢዮኣካዜ ና ኢዮኣሲ ሃይቂዳፔ ጉዬ 15 ላይ ዴኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአካዛ ናአይ፥ እስራኤለ ካዎይ ዮኣስ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ዮኣሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ አማስያስ ታማነ እቻሹ ላይ ደእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaaza na7ay, Isra7eele kawoy Yo7aasi hayqidaape guye, Yo7aasa na7ay, Yihuda kawoy Amasiyaasi tammanne ichashu laythi de7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኢዮአስ ልጅ የይሁዳ ንጉሥ አሜስያስም የእስራኤል ንጉሥ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ ከሞተ በኋላ ዐሥራ አምስት ዓመት ኖረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ንጉሥ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ ከሞተ በኋላ፥ የይሁዳ ንጉሥ የዮአስ ልጅ አሜስያስ ዐሥራ አምስት ዓመት ቈየ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሜስያስ ወዲ ኢዮኣስ፥ ንጉስ ይሁዳ፥ ድሕሪ ሞት ኢዮኣስ ወዲ ኢዮኣካዝ ንጉስ እስራኤል፥ ዓሰርተ ሓሙሽተ ዓመት ፀንሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ወዲ ዮኣስ፡ ድማ ድሕሪ ሞት ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ወዲ ዮኣሓዝ፡ ዓሰርተው ሓሙሽተ ዓመት ጸንሔ። |