2 Kings 14:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣስ ንጉስ እስራኤል ድማ ንኣማስያ ንጉስ ይሁዳ ወዲ ዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ ናብ ቤት-ሸሜሽ ወሲዱ ናብ የሩሳሌም መጺኡ ንመካበብያ የሩሳሌም ካብ ኣፍ ደገ ኤፍሬም ክሳዕ እቲ… ኣፍደገ መኣዝን፡ ኣርባዕተ ሚእቲ እመት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ዮአስ የይ​ሁ​ዳን ንጉሥ የአ​ካ​ዝ​ያ​ስን ልጅ የኢ​ዮ​አ​ስን ልጅ አሜ​ስ​ያ​ስን በቤ​ት​ሳ​ሚስ ይዞ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጣ፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም ቅጥር ከኤ​ፍ​ሬም በር ጀምሮ እስከ ማዕ​ዘኑ በር ድረስ አራት መቶ ክንድ አፈ​ረሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ ዮአስ የይሁዳን ንጉሥ የአካዝያስን ልጅ የኢዮአስን ልጅ አሜስያስን በቤትሳሚስ ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፤ የኢየሩሳሌምንም ቅጥር ከኤፍሬም በር ጀምሮ እስክ ማዕዘኑ በር ድረስ አራት መቶ ክንድ አፈረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮአስም የአካዝያስን ልጅ፥ የኢዮአስን ልጅ አሜስያስን ከነሕይወቱ ማረከው፤ ወደ ኢየሩሳሌምም ለመድረስ ገሠገሠ፤ እዚያም እንደ ደረሰ ከኤፍሬም ቅጽር በር “የማእዘን ቅጽር በር” ተብሎ እስከሚጠራው በር ድረስ ጠቅላላ ርዝመቱ ሁለት መቶ ሜትር የሆነውን የቅጽር ግንብ አፈረሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ እዮኣስ አካዝያሳ ናኣ ናኣ፥ እዮኣሳ ናኣ፥ ይሁዳ ካትያ አመስያሳ ቤት-ሸመሻ ካታማን ኦሞዴዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዮኣሽ የሩሳላመ ቢደ፥ የሩሳላመ ድርሳ ግምቢያ፥ ኤፍሬማ ፐንግያፐ ቢደ፥ ዞዝያ ፐንግያ ጋካናዉ ደእያ ኦይዱ ጼቱ ዋ ግዴዳ፥ ሳኣ ላሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Kaatii Iyo'aassi Akaaziyaasa na'aa na'aa, Iyo'aassa na'aa, Yihudaa Kaatiyaa Amesiyaasa Beeti-Shemesha kataman omoodeedda. Hewaappe guyyiyaan, Yo'aashi Yerusaalame biide, Yerusaalame dirssaa gimbbiyaa, Efireema Penggiyaappe biide, Zooziyaa Penggiyaa gakkanaw de'iyaa oyddu s'eetu wad'aa gideedda, sa'aa laaleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy Yo7aasi Akaziyaasas naaza naa Iyo7aasa naaza Yuhuda kawo Amasiyaasa Beeti-Shemishen di7ides. Hessafe guye Yo7aasi Yerusalaame bides; Efreeme gimbe pengefe doommidi gula penge geetettizaso gakkanaas adussateththay 400 wadha gidida gimbeza laallides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይ ዮኣሲ ኣካዚያሳስ ናዛ ና ኢዮኣሳ ናዛ ዩሁዳ ካዎ ኣማሲያሳ ቤቲ-ሼሚሼን ዲኢዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ዮኣሲ ዬሩሳላሜ ቢዴስ፤ ኤፍሬሜ ጊምቤ ፔንጌፌ ዶሚዲ ጉላ ፔንጌ ጌቴቲዛሶ ጋካናስ ኣዱሳቴይ 400 ዋ ጊዲዳ ጊምቤዛ ላሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ዮኣስ አካዝያሳ ናኣ ናኣ፥ እዮኣሳ ናኣ፥ ይሁዳ ካዋ አማስያሳ ቤት-ሳሜሳ ካታማን ድእስ። የሩሳላመ ድርሳ ግምብያ፥ ኤፍሬማ ፐንግያፈ ብድ፥ ማዛነ ፐንግያ ጋካናዉ ደእያ ኦይዱ ፄቱ ዋ ግድያ በሳ ላልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy Yo7aasi Akaziyaasa na7aa na7aa, Iyo7aasa na7aa, Yihuda kawa Amasiyaasa Beet-Sameesa kataman di77is. Yerusalaame dirsa gimbiya, Efreema Pengiyafe bidi, Maazane Pengiya gakanaw de7iya oyddu xeetu wadha gidiya bessaa laallis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ንጉሥ ዮአስም የአካዝያስን የልጅ ልጅ፣ የኢዮአስን ልጅ የይሁዳን ንጉሥ አሜስያስን ቤትሳሚስ ላይ ማረከው። ከዚያም ዮአስ ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ፤ ከኤፍሬም ቅጥር በር አንሥቶ የማእዘን ቅጥር በር እስከ ተባለው ድረስ ርዝመቱ አራት መቶ ክንድ የሆነውን ቅጥር አፈረሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮአስም የአካዝያስን ልጅ፥ የኢዮአስን ልጅ አሜስያስን ከነሕይወቱ ማረከው፤ ወደ ኢየሩሳሌምም ለመድረስ ገሠገሠ፤ እዚያም እንደ ደረሰ ከኤፍሬም ቅጽር በር “የማእዘን ቅጽር በር” ተብሎ እስከሚጠራው በር ድረስ ጠቅላላ ርዝመቱ ሁለት መቶ ሜትር የሆነውን የቅጽር ግንብ አፈረሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣስ ንጉስ እስራኤል ንኣሜስያስ ወዲ ኢዮኣስ ወዲ ኣካዝ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ቤት ሳሚስ ማረኾ፤ ናብ ኢየሩሳሌም መፂኡ ድማ መካበብያ ኢየሩሳሌም ካብ ደገ ኤፍሬም ጀሚሩ ኽሳዕ ደገ መኣዝን ክልተ ሚእቲ ሜትር ኣፍረሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ወዲ ዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ፡ ድማ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል ኣብ ቤትሸመሽ ወሰዶ፡ ናብ ዮሩሳሌም ከኣ መጸ፡ ንመካበብያ የሩሳሌም ካብ ደገ ኤፍሬም ጀሚሩ ኽሳዕ ደገ መኣዝን ኣርባዕተ ሚእቲ እመት ኣፍረሰ።