2 Kings 14:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሓቂ ንኤዶም ወቒዕካያ፡ ልብኻውን ኣልዒሉካ። ነዚ ኣኽቢርካ፡ ኣብ ገዛኻ ጽናሕ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤዶ​ም​ያ​ስን በእ​ው​ነት መታህ፤ ልብ​ህ​ንም ከፍ ከፍ አደ​ረ​ግህ፤ በዚያ ተመካ፤ በቤ​ት​ህም ተቀ​መጥ፤ አንተ፥ ይሁ​ዳም ከአ​ንተ ጋር ትወ​ድቁ ዘንድ ስለ ምን መከ​ራን ትሻ​ለህ?” ብሎ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሜ​ስ​ያስ ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤዶምያስን በእውነት መታህ፥ ልብህንም ከፍ ከፍ አደረግህ፤ በዚያ ተመካ፥ በቤትህም ተቀመጥ፤ አንተ ከይሁዳ ጋር ትወድቅ ዘንድ ስለ ምን መከራ ትሻለህ? ብሎ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሜስያስ ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስ ሆይ! እነሆ፥ አንተም ኤዶማውያንን ድል ስላደረግህ ልብህ በትዕቢት ተሞልቶአል፤ በአገኘኸውም ድል በመደሰት ዐርፈህ በቤትህ ብትቀመጥ ይሻልሃል፤ በአንተና በሕዝብህ ላይ መቅሠፍትን የሚያስከትል ነገር ለመቆስቆስ ስለምን ትፈልጋለህ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤ፥ ኔን ቱሙካ ኤዶማ ቢታ አሳ ጾናዳ፤ ሄዋን ሀእ ኦቶረታሳ። ኔን ነ ጾኑዋን ናሸታደ፥ ነ ሶን ዎፑ ጋደ ኡታ አጋ። ነ ቦላነ ነ ቢታ ይሁዳ ቦላ መቱዋነ ባሻነ አህያዋ አያዉ ደንይ?” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ee, neeni tumukka Eedooma biittaa asaa s'oonaadda; hewan ha"i otorettaasa. Neeni ne s'oonuwaan nashettaadde, ne son woppu gaade utta agga. Ne bollanne ne biittaa Yihudaa bolla metuwaanne bashshaanne ahiyaawaa ayaw dentsetsay?» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tumakka ne Eedoome xoonadasa; gidikkoka ne wozinay wogay baynda otorettofo; ne iza xoonida gishshas zaradhettofa; shempa utta! Neni ne kundeththinne Yuhuda kundeth ays koyay?» gi kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቱማካ ኔ ኤዶሜ ጾናዳሳ፤ ጊዲኮካ ኔ ዎዚናይ ዎጋይ ባይንዳ ኦቶሬቶፎ፤ ኔ ኢዛ ጾኒዳ ጊሻስ ዛራቶፋ፤ ሼምፓ ኡታ! ኔኒ ኔ ኩንዴኔ ዩሁዳ ኩንዴ ኣይስ ኮያይ?» ጊ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤ፥ ኔኒ ቱማ ኤዶመ ቢታ ፆናዳሳ፤ ሀእ ኦቶርታዳሳ። ኔኒ ነ ፆኑዋን ኡፋይታዳ፥ ነ ሶን ዎፑ ጋዳ ኡታ። ነ ቦላነ ነ ቢታ ይሁዳ ቦላ መቶነ ዮ ኤህያባ አይስ ደንይ?” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ee, neeni tuma Edoome biitta xoonadasa; ha77i otortadasa. Neeni ne xoonuwan ufaytada, ne son wopu gada utta. Ne bollanne ne biitta Yihuda bolla metonne dhayo ehiyaba ayis denthethay?” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በርግጥ ኤዶምን ድል አድርገሃል፤ ልብህ አለመጠን አይኵራራ። ድል በማድረግህ አትንጠራራ፤ ዐርፈህ ተቀመጥ! ጠብ በመጫር የራስህን፣ የይሁዳንስ ውድቀት ለምን ትሻለህ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስ ሆይ! እነሆ፥ አንተም ኤዶማውያንን ድል ስላደረግህ ልብህ በትዕቢት ተሞልቶአል፤ በአገኘኸውም ድል በመደሰት ዐርፈህ በቤትህ ብትቀመጥ ይሻልሃል፤ በአንተና በሕዝብህ ላይ መቅሠፍትን የሚያስከትል ነገር ለመቈስቈስ ስለምን ትፈልጋለህ?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኤዶምያስ ስለ ዝሰዓርካ፥ ልብኻ ተዓብዩ ኣሎ። ክበር፤ ኣብ ቤትካ ዓሪፍካ እንተ ተቐመጥካ ይሕሸካ፤ ንስኻን ህዝብኻን ንኽትጠፍኡ ኢልካስ፥ ስለ ምንታይ ኢኻ ነቲ መከራ እትደልዮ?” ኢሉ ለኣኸሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኤዶም ርግጽ ስዒርካ፡ ልብኻ ተዐብዩ ኣሎ፡ ክበር፡ ኣብ ቤትካ ድማ ተቐመጥ፡ ንስኻ ይሁዳ ኸኣ ምሳኻ ኽትወድቁሉስ፡ ስለምንትይ ኢኻ ነቲ መከራ እትደልዮ