2 Kings 14:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ ንኤዶም ወቒዕካያ፡ ልብኻውን ኣልዒሉካ። ነዚ ኣኽቢርካ፡ ኣብ ገዛኻ ጽናሕ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤዶምያስን በእውነት መታህ፤ ልብህንም ከፍ ከፍ አደረግህ፤ በዚያ ተመካ፤ በቤትህም ተቀመጥ፤ አንተ፥ ይሁዳም ከአንተ ጋር ትወድቁ ዘንድ ስለ ምን መከራን ትሻለህ?” ብሎ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሜስያስ ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤዶምያስን በእውነት መታህ፥ ልብህንም ከፍ ከፍ አደረግህ፤ በዚያ ተመካ፥ በቤትህም ተቀመጥ፤ አንተ ከይሁዳ ጋር ትወድቅ ዘንድ ስለ ምን መከራ ትሻለህ? ብሎ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሜስያስ ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሜስያስ ሆይ! እነሆ፥ አንተም ኤዶማውያንን ድል ስላደረግህ ልብህ በትዕቢት ተሞልቶአል፤ በአገኘኸውም ድል በመደሰት ዐርፈህ በቤትህ ብትቀመጥ ይሻልሃል፤ በአንተና በሕዝብህ ላይ መቅሠፍትን የሚያስከትል ነገር ለመቆስቆስ ስለምን ትፈልጋለህ?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤ፥ ኔን ቱሙካ ኤዶማ ቢታ አሳ ጾናዳ፤ ሄዋን ሀእ ኦቶረታሳ። ኔን ነ ጾኑዋን ናሸታደ፥ ነ ሶን ዎፑ ጋደ ኡታ አጋ። ነ ቦላነ ነ ቢታ ይሁዳ ቦላ መቱዋነ ባሻነ አህያዋ አያዉ ደንይ?” ያጊደ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ee, neeni tumukka Eedooma biittaa asaa s'oonaadda; hewan ha"i otorettaasa. Neeni ne s'oonuwaan nashettaadde, ne son woppu gaade utta agga. Ne bollanne ne biittaa Yihudaa bolla metuwaanne bashshaanne ahiyaawaa ayaw dentsetsay?» yaagiide zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tumakka ne Eedoome xoonadasa; gidikkoka ne wozinay wogay baynda otorettofo; ne iza xoonida gishshas zaradhettofa; shempa utta! Neni ne kundeththinne Yuhuda kundeth ays koyay?» gi kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱማካ ኔ ኤዶሜ ጾናዳሳ፤ ጊዲኮካ ኔ ዎዚናይ ዎጋይ ባይንዳ ኦቶሬቶፎ፤ ኔ ኢዛ ጾኒዳ ጊሻስ ዛራቶፋ፤ ሼምፓ ኡታ! ኔኒ ኔ ኩንዴኔ ዩሁዳ ኩንዴ ኣይስ ኮያይ?» ጊ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤ፥ ኔኒ ቱማ ኤዶመ ቢታ ፆናዳሳ፤ ሀእ ኦቶርታዳሳ። ኔኒ ነ ፆኑዋን ኡፋይታዳ፥ ነ ሶን ዎፑ ጋዳ ኡታ። ነ ቦላነ ነ ቢታ ይሁዳ ቦላ መቶነ ዮ ኤህያባ አይስ ደንይ?” ያግድ ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ee, neeni tuma Edoome biitta xoonadasa; ha77i otortadasa. Neeni ne xoonuwan ufaytada, ne son wopu gada utta. Ne bollanne ne biitta Yihuda bolla metonne dhayo ehiyaba ayis denthethay?” yaagidi zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በርግጥ ኤዶምን ድል አድርገሃል፤ ልብህ አለመጠን አይኵራራ። ድል በማድረግህ አትንጠራራ፤ ዐርፈህ ተቀመጥ! ጠብ በመጫር የራስህን፣ የይሁዳንስ ውድቀት ለምን ትሻለህ?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሜስያስ ሆይ! እነሆ፥ አንተም ኤዶማውያንን ድል ስላደረግህ ልብህ በትዕቢት ተሞልቶአል፤ በአገኘኸውም ድል በመደሰት ዐርፈህ በቤትህ ብትቀመጥ ይሻልሃል፤ በአንተና በሕዝብህ ላይ መቅሠፍትን የሚያስከትል ነገር ለመቈስቈስ ስለምን ትፈልጋለህ?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኤዶምያስ ስለ ዝሰዓርካ፥ ልብኻ ተዓብዩ ኣሎ። ክበር፤ ኣብ ቤትካ ዓሪፍካ እንተ ተቐመጥካ ይሕሸካ፤ ንስኻን ህዝብኻን ንኽትጠፍኡ ኢልካስ፥ ስለ ምንታይ ኢኻ ነቲ መከራ እትደልዮ?” ኢሉ ለኣኸሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኤዶም ርግጽ ስዒርካ፡ ልብኻ ተዐብዩ ኣሎ፡ ክበር፡ ኣብ ቤትካ ድማ ተቐመጥ፡ ንስኻ ይሁዳ ኸኣ ምሳኻ ኽትወድቁሉስ፡ ስለምንትይ ኢኻ ነቲ መከራ እትደልዮ |