2 Kings 13:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካ ሓምሳ ፈረሰኛታትን ዓሰርተ ሰረገላታትን ዓሰርተ ሽሕ እግረኛታትን ካብ ህዝቢ ንዮኣሓዝ ሓደ እኳ ኣይሐደጎን። ንጉስ ኣራም ኣጥፊእዎም፡ ብምሕራድ ድማ ከም ሓመድ ገበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኢዮአካዝም ከኀምሳ ፈረሰኞች፥ ከዐሥርም ሰረገሎች፥ ከዐሥር ሺህም እግረኞች በቀር ሕዝብ አልቀረለትም፤ የሶርያ ንጉሥ አጥፍቶአቸዋልና፥ በአውድማም እንዳለ ዕብቅ አድቅቆአቸዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለኢዮአካዝም ከአምሳ ፈረሰኞች፥ ከአሥርም ሰረገሎች፥ ከአሥር ሺህም እግረኞች በቀር ሕዝብ አልቀረለትም፤ የሶርያ ንጉሥ አጥፍቶአቸዋልና፥ በአውድማም እንዳላ ዕብቅ አድቅቆአቸዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ኢዮአካዝ ከኀምሳ ፈረሰኞች፥ ከዐሥር ሠረገሎችና ከዐሥር ሺህ ወታደሮች በቀር ሌላ የተደራጀ የጦር ኃይል አልነበረውም፤ ይህም የሆነበት ምክንያት ሌላውን ሠራዊቱን የሶርያ ንጉሥ በአውድማ እንዳለ እብቅ ስለ ደመሰሰበት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮአካዛዉ እሻታሙ ፓራ አሳቱዋፐ ታሙ ጋረቱዋፐነ፥ ታሙ ሻአ ገድያ ኦላንቻቱዋፐ አትና፥ ሀራ ኦላንቻይ አትቤና። አያዉ ጎፐ፥ ሶርያ ካቲ ኡንቱንታ ይሴዳ፤ እ ኡንቱንታ ኡዱማን ደእያ ሱላዳን ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyo'akaazaw ishatamu paraa asatuwaappe tammu gaaretuwaappenne, tammu sha"a gediyaa olanchchatuwaappe attina, hara olanchchay attibeena. Ayaw gooppe, Sooriyaa kaatii unttuntta d'aysseedda; I unttuntta uddummaan de'iyaa suullaadan ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaaze ola asappe 50 toga asati, tammu para-gaaretinne 10,000 wottadarati xalla attida; hayssi haniday Aaraame kawoy attidayta ubbaa dippi histti dhayssidi baleppe ke7iza suulla mala ooththida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣካዜ ኦላ ኣሳፔ 50 ቶጋ ኣሳቲ፥ ታሙ ፓራ-ጋሬቲኔ 10,000 ዎታዳራቲ ጻላ ኣቲዳ፤ ሃይሲ ሃኒዳይ ኣራሜ ካዎይ ኣቲዳይታ ኡባ ዲፒ ሂስቲ ይሲዲ ባሌፔ ኬኢዛ ሱላ ማላ ኦዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአካዛስ እሻታሙ ፓራ አሳታ፥ ታሙ ጋረታ፥ 10,000 ቶሆ ኦላንቾታ፥ ሀራ ኦላንቾታ ፃላል አትዶሶና። አራመ ካዎይ ኤንታ ይስስ፤ እ ኤንታ ዉዱማን ደእያ ሱላዳ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7akaazas ishatamu para asata, tammu gaareta, 10,000 toho olanchota, hara olanchota xalaali attidosona. Araame kawoy enta dhaysis; I enta wudumman de7iya suullada oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከኢዮአካዝ ሰራዊት የተረፈው አምሳ ፈረሰኞች፣ ዐሥር ሠረገሎችና ዐሥር ሺሕ እግረኛ ወታደር ብቻ ነው፤ ይህ የሆነበትም ምክንያት የሶርያ ንጉሥ የቀረውን ስለ አጠፋውና እንደ ዐውድማ ብናኝ ስለ አደረገው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮአካዝ ከኀምሳ ፈረሰኞች፥ ከዐሥር ሠረገሎችና ከዐሥር ሺህ ወታደሮች በቀር ሌላ የተደራጀ የጦር ኀይል አልነበረውም፤ ይህም የሆነበት ምክንያት ሌላውን ሠራዊቱን የሶርያ ንጉሥ በአውድማ እንዳለ እብቅ ስለ ደመሰሰበት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ሶርያ ኣጥፊኡዎም ነበረሞ፥ ኣብ ዓውዲ ኸም ዘሎ ብቝቡቕ ኣድቂቑዎም ነበረሞ፥ ንኢዮኣካዝ እንትርፊ ሓምሳ ፈረሰኛን ዓሰርተ ሰረገላን ዓሰርተ ሽሕ ኣጋርን ካልእ ኣየትረፈሉን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ሶርያ ኸም ብቚቡቚ ዓውዲ ገይሩ ኣጥፊእዎም ነበረ እሞ፡ ንዮኣሓዝ፡ ብጀካ ሓምሳ ፈረሰኛን ዓሰርተ ሰረገላን ዓሰርተ ሽሕ ኣጋርን፡ ገለ እኳ ኣየትረፈሉን። |