2 Kings 13:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካ ሓምሳ ፈረሰኛታትን ዓሰርተ ሰረገላታትን ዓሰርተ ሽሕ እግረኛታትን ካብ ህዝቢ ንዮኣሓዝ ሓደ እኳ ኣይሐደጎን። ንጉስ ኣራም ኣጥፊእዎም፡ ብምሕራድ ድማ ከም ሓመድ ገበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለኢ​ዮ​አ​ካ​ዝም ከኀ​ምሳ ፈረ​ሰ​ኞች፥ ከዐ​ሥ​ርም ሰረ​ገ​ሎች፥ ከዐ​ሥር ሺህም እግ​ረ​ኞች በቀር ሕዝብ አል​ቀ​ረ​ለ​ትም፤ የሶ​ርያ ንጉሥ አጥ​ፍ​ቶ​አ​ቸ​ዋ​ልና፥ በአ​ው​ድ​ማም እን​ዳለ ዕብቅ አድ​ቅ​ቆ​አ​ቸ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለኢዮአካዝም ከአምሳ ፈረሰኞች፥ ከአሥርም ሰረገሎች፥ ከአሥር ሺህም እግረኞች በቀር ሕዝብ አልቀረለትም፤ የሶርያ ንጉሥ አጥፍቶአቸዋልና፥ በአውድማም እንዳላ ዕብቅ አድቅቆአቸዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ኢዮአካዝ ከኀምሳ ፈረሰኞች፥ ከዐሥር ሠረገሎችና ከዐሥር ሺህ ወታደሮች በቀር ሌላ የተደራጀ የጦር ኃይል አልነበረውም፤ ይህም የሆነበት ምክንያት ሌላውን ሠራዊቱን የሶርያ ንጉሥ በአውድማ እንዳለ እብቅ ስለ ደመሰሰበት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮአካዛዉ እሻታሙ ፓራ አሳቱዋፐ ታሙ ጋረቱዋፐነ፥ ታሙ ሻአ ገድያ ኦላንቻቱዋፐ አትና፥ ሀራ ኦላንቻይ አትቤና። አያዉ ጎፐ፥ ሶርያ ካቲ ኡንቱንታ ይሴዳ፤ እ ኡንቱንታ ኡዱማን ደእያ ሱላዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyo'akaazaw ishatamu paraa asatuwaappe tammu gaaretuwaappenne, tammu sha"a gediyaa olanchchatuwaappe attina, hara olanchchay attibeena. Ayaw gooppe, Sooriyaa kaatii unttuntta d'aysseedda; I unttuntta uddummaan de'iyaa suullaadan ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7akaaze ola asappe 50 toga asati, tammu para-gaaretinne 10,000 wottadarati xalla attida; hayssi haniday Aaraame kawoy attidayta ubbaa dippi histti dhayssidi baleppe ke7iza suulla mala ooththida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣካዜ ኦላ ኣሳፔ 50 ቶጋ ኣሳቲ፥ ታሙ ፓራ-ጋሬቲኔ 10,000 ዎታዳራቲ ጻላ ኣቲዳ፤ ሃይሲ ሃኒዳይ ኣራሜ ካዎይ ኣቲዳይታ ኡባ ዲፒ ሂስቲ ይሲዲ ባሌፔ ኬኢዛ ሱላ ማላ ኦዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአካዛስ እሻታሙ ፓራ አሳታ፥ ታሙ ጋረታ፥ 10,000 ቶሆ ኦላንቾታ፥ ሀራ ኦላንቾታ ፃላል አትዶሶና። አራመ ካዎይ ኤንታ ይስስ፤ እ ኤንታ ዉዱማን ደእያ ሱላዳ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7akaazas ishatamu para asata, tammu gaareta, 10,000 toho olanchota, hara olanchota xalaali attidosona. Araame kawoy enta dhaysis; I enta wudumman de7iya suullada oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከኢዮአካዝ ሰራዊት የተረፈው አምሳ ፈረሰኞች፣ ዐሥር ሠረገሎችና ዐሥር ሺሕ እግረኛ ወታደር ብቻ ነው፤ ይህ የሆነበትም ምክንያት የሶርያ ንጉሥ የቀረውን ስለ አጠፋውና እንደ ዐውድማ ብናኝ ስለ አደረገው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮአካዝ ከኀምሳ ፈረሰኞች፥ ከዐሥር ሠረገሎችና ከዐሥር ሺህ ወታደሮች በቀር ሌላ የተደራጀ የጦር ኀይል አልነበረውም፤ ይህም የሆነበት ምክንያት ሌላውን ሠራዊቱን የሶርያ ንጉሥ በአውድማ እንዳለ እብቅ ስለ ደመሰሰበት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ሶርያ ኣጥፊኡዎም ነበረሞ፥ ኣብ ዓውዲ ኸም ዘሎ ብቝቡቕ ኣድቂቑዎም ነበረሞ፥ ንኢዮኣካዝ እንትርፊ ሓምሳ ፈረሰኛን ዓሰርተ ሰረገላን ዓሰርተ ሽሕ ኣጋርን ካልእ ኣየትረፈሉን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ሶርያ ኸም ብቚቡቚ ዓውዲ ገይሩ ኣጥፊእዎም ነበረ እሞ፡ ንዮኣሓዝ፡ ብጀካ ሓምሳ ፈረሰኛን ዓሰርተ ሰረገላን ዓሰርተ ሽሕ ኣጋርን፡ ገለ እኳ ኣየትረፈሉን።