2 Kings 13:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ግና ካብቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበሩ ቤት የሮብዓም ሓጢኣት ኣይረሓቑን፣ ብእኡ ተመላለሱ። እቲ ጫካ ኣብ ሰማርያ እውን ተረፈ።)
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በእ​ር​ስዋ ሄዱ እንጂ እስ​ራ​ኤ​ልን ካሳ​ተ​በት ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ቤት ኀጢ​አት አል​ራ​ቁም፤ ደግ​ሞም የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀድ በሰ​ማ​ርያ ቆሞ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በእርስዋ ሄዱ እንጂ እስራኤልን ካሳተው ከኢዮርብዓም ቤት ኃጢአት አልራቁም፤ ደግሞም የማምለኪያ ዐፀድ በሰማርያ ቆሞ ቀረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሁሉ ሆኖ ንጉሥ ኢዮርብዓም እስራኤልን ወደ ኃጢአት ከመራበት ከበደል ሥራቸው አልተመለሱም፤ ይህን በማድረግ ፈንታ በኃጢአታቸው ጸንተው አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስል በሰማርያ ማምለክ ቀጠሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐካ እስራኤልያ አሳይ እዮርባማ ሶይ አሳይ ኦስሴዳ ናጋራፐ ስምቤና፤ ኡንቱንቱ ሄ ናጋራ ኦያዋ አግበይክኖ። ቃይ አሼሮ ግያ ጾሳቱ ምስሊ ሳማርያን ኤቆ ሳኣን አቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppekka Israa'eeliyaa Asay Iyorbbaama soy Asay oosisseedda nagaraappe simmibeenna; unttunttu he nagaraa ootsiyaawaa aggibeykkino. K'ay Asheero giyaa s'oossatuu misilii Samaariyaan ek'k'o sa'aan atteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin kase Isra7eele baleththida Iyorba7aame keeththa nagarappe simmibeettenna; sinth gujji gujji bida. Asheeri misle tuussas Samaariyan gujji goynnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ካሴ ኢስራኤሌ ባሌዳ ኢዮርባኣሜ ኬ ናጋራፔ ሲሚቤቴና፤ ሲን ጉጂ ጉጂ ቢዳ። ኣሼሪ ሚስሌ ቱሳስ ሳማሪያን ጉጂ ጎይኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ሀንንካ እስራኤለ አሳ ባለዳ እዮርባማ ሶ አሳ ናጋራፐ ስምቦኮና፤ ኤንቲ ሄ ናጋራ ኦሶ አግቦኮና። ቃስ አሼራ ጌተትያ ፆሰ ኤቃ ምስለይ ሳማረን ኤቅድ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi haninka Isra7eele asaa balethida Iyorbaama soo asaa nagaraape simmibokona; enti he nagaraa ooso aggibokona. Qassi Asheera geetetiya xoosse eeqa misiley Samaaren eqidi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ እስራኤልን ከአሳተው ከኢዮርብዓም ቤት ኀጢአት አልተመለሱም፤ በዚያው ገፉበት እንጂ። የአሼራም ምስል ዐምድ በሰማርያ መመለኩ ቀጠለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ ሆኖ ንጉሥ ኢዮርብዓም እስራኤልን ወደ ኃጢአት ከመራበት ከበደል ሥራቸው አልተመለሱም፤ ይህን በማድረግ ፈንታ በኃጢአታቸው ጸንተው አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስል በሰማርያ ማምለክ ቀጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ብኣኣ ኸዱ እምበር፥ ካብቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ሓጢኣት ቤት ኢዮርብዓም ኣይረሓቑን። ምስሊ ጣዖት ኣስታሮት ድማ ኣብ ሰማርያ ቖይማ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ካብቲ ሓጢኣት ቤት የሮብዓም፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ፡ ኣየግለሱን፡ ብእኡ ደኣ ኸዱ። እታ ምስሊ ኣስታርተ ድማ ኣብ ሰማርያ ቘይማ ነበረት።