2 Kings 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ካብቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበሩ ቤት የሮብዓም ሓጢኣት ኣይረሓቑን፣ ብእኡ ተመላለሱ። እቲ ጫካ ኣብ ሰማርያ እውን ተረፈ።) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በእርስዋ ሄዱ እንጂ እስራኤልን ካሳተበት ከኢዮርብዓም ቤት ኀጢአት አልራቁም፤ ደግሞም የማምለኪያ ዐፀድ በሰማርያ ቆሞ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በእርስዋ ሄዱ እንጂ እስራኤልን ካሳተው ከኢዮርብዓም ቤት ኃጢአት አልራቁም፤ ደግሞም የማምለኪያ ዐፀድ በሰማርያ ቆሞ ቀረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ሁሉ ሆኖ ንጉሥ ኢዮርብዓም እስራኤልን ወደ ኃጢአት ከመራበት ከበደል ሥራቸው አልተመለሱም፤ ይህን በማድረግ ፈንታ በኃጢአታቸው ጸንተው አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስል በሰማርያ ማምለክ ቀጠሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐካ እስራኤልያ አሳይ እዮርባማ ሶይ አሳይ ኦስሴዳ ናጋራፐ ስምቤና፤ ኡንቱንቱ ሄ ናጋራ ኦያዋ አግበይክኖ። ቃይ አሼሮ ግያ ጾሳቱ ምስሊ ሳማርያን ኤቆ ሳኣን አቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppekka Israa'eeliyaa Asay Iyorbbaama soy Asay oosisseedda nagaraappe simmibeenna; unttunttu he nagaraa ootsiyaawaa aggibeykkino. K'ay Asheero giyaa s'oossatuu misilii Samaariyaan ek'k'o sa'aan atteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kase Isra7eele baleththida Iyorba7aame keeththa nagarappe simmibeettenna; sinth gujji gujji bida. Asheeri misle tuussas Samaariyan gujji goynnida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካሴ ኢስራኤሌ ባሌዳ ኢዮርባኣሜ ኬ ናጋራፔ ሲሚቤቴና፤ ሲን ጉጂ ጉጂ ቢዳ። ኣሼሪ ሚስሌ ቱሳስ ሳማሪያን ጉጂ ጎይኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ሀንንካ እስራኤለ አሳ ባለዳ እዮርባማ ሶ አሳ ናጋራፐ ስምቦኮና፤ ኤንቲ ሄ ናጋራ ኦሶ አግቦኮና። ቃስ አሼራ ጌተትያ ፆሰ ኤቃ ምስለይ ሳማረን ኤቅድ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haninka Isra7eele asaa balethida Iyorbaama soo asaa nagaraape simmibokona; enti he nagaraa ooso aggibokona. Qassi Asheera geetetiya xoosse eeqa misiley Samaaren eqidi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ እስራኤልን ከአሳተው ከኢዮርብዓም ቤት ኀጢአት አልተመለሱም፤ በዚያው ገፉበት እንጂ። የአሼራም ምስል ዐምድ በሰማርያ መመለኩ ቀጠለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ ሆኖ ንጉሥ ኢዮርብዓም እስራኤልን ወደ ኃጢአት ከመራበት ከበደል ሥራቸው አልተመለሱም፤ ይህን በማድረግ ፈንታ በኃጢአታቸው ጸንተው አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስል በሰማርያ ማምለክ ቀጠሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ብኣኣ ኸዱ እምበር፥ ካብቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ሓጢኣት ቤት ኢዮርብዓም ኣይረሓቑን። ምስሊ ጣዖት ኣስታሮት ድማ ኣብ ሰማርያ ቖይማ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ካብቲ ሓጢኣት ቤት የሮብዓም፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ፡ ኣየግለሱን፡ ብእኡ ደኣ ኸዱ። እታ ምስሊ ኣስታርተ ድማ ኣብ ሰማርያ ቘይማ ነበረት። |