2 Kings 13:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣሓዝ ድማ ንእግዚኣብሄር ለመኖ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንጉስ ኣራም ስለ ዝጨፍለቖም፡ ንእስራኤል ግፍዒ ስለ ዝረኣየ፡ ሰምዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአካዝም እግዚአብሔርን ለመነ፤ እግዚአብሔርም የሶርያ ንጉሥ እስራኤልን ያስጨነቀበትን ጭንቀት አይቶአልና ሰማው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአካዝም እግዚአብሔርን ለመነ፤ እግዚአብሔርም የሶርያ ንጉሥ እስራኤልን ያስጨነቀበትን ጭንቀት አይቶአልና ሰማው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኢዮአካዝ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም የሶርያ ንጉሥ በእስራኤላውያን ላይ የፈጸመባቸው ግፍ እጅግ ከባድ መሆኑን ተመልክቶ የኢዮአካዝን ጸሎት ሰማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እዮአካዝ መና ጎዳ ዎሴዳ። መና ጎዳይ አዉ ስሴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሶርያ ካቲ እስራኤልያ አያ ማላ ኢታ ኡቁና ኡቁኔደንቶ መና ጎዳይ በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Iyo'akaazi Med'ina Godaa woosseedda. Med'ina Goday aw siseedda; ayaw gooppe, Sooriyaa kaatii Israa'eeliyaa ayaa mala iita uk'k'unnaa uk'k'unneeddentto Med'ina Goday be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyo7akaazi GODAA woossides; GODAYKKA Aaraame kawoy Isra7eele wostti metoththidaakko be7ida gishshas iza woosa siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣካዚ ጎዳ ዎሲዴስ፤ ጎዳይካ ኣራሜ ካዎይ ኢስራኤሌ ዎስቲ ሜቶዳኮ ቤኢዳ ጊሻስ ኢዛ ዎሳ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እዮአካዝ ጎዳ ዎስስ። ጎዳይ እያ ዎሳ ስእስ፤ ሶረ ካዎይ እስራኤለ አይ መላ ኢታ መቶን ኡንኤዳኮ ጎዳይ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Iyo7akaazi Godaa woossis. Goday iya woosa si7is; Soore kawoy Isra7eele ay mela iita meton un7ethidaako Goday be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢዮአካዝ እግዚአብሔርን ለመነ፤ እግዚአብሔርም የሶርያ ንጉሥ እስራኤልን እንዴት አድርጎ እንዳስጨነቀ አይቷልና ልመናውን ሰማው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኢዮአካዝ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም የሶርያ ንጉሥ በእስራኤላውያን ላይ የፈጸመባቸው ግፍ እጅግ ከባድ መሆኑን ተመልክቶ የኢዮአካዝን ጸሎት ሰማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣካዝ ከዓ ንእግዚኣብሄር ለመነ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንጉስ ሶርያ ንእስራኤል ዘጨነቖም ጭንቀት ሪኡ ናይ ኢዮኣካዝ ፀሎት ሰምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣሓዝ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተማህለለ፡ እግዚኣብሄር ከኣ እቲ ጥቕዓት እስራኤል፡ ንጉስ ሶርያ ኸመይ ከም ዘጥቅዖም ርእዩ ነበረ እሞ፡ ሰምዖ። |