2 Kings 13:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ብሰንኪ እቲ ምስ ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ዝኣተዎ ኪዳን መሓረሮምን ደንገጸሎምን መሓረሎምን፣ ከጥፍኦም ኣይደለየን ገና ድማ ካብ ገጹ ኣይነጸጎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ግን ራራላቸው፤ ማራቸውም፤ ከአብርሃምና ከይስሐቅ፥ ከያዕቆብም ጋር ስላደረገው ቃል ኪዳን እነርሱን ተመለከተ፤ ሊያጠፋቸውም አልወደደም፤ ፈጽሞም ከፊቱ አልጣላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ግን ራራላቸው፥ ማራቸውም፥ ከአብርሃምና ከይስሐቅ ከያዕቆብም ጋር ስላደረገውም ቃል ኪዳን እነርሱን ተመለከተ፤ ሊያጠፋቸውም አልወደደም፥ ፈጽሞም ከፊቱ አልጣላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር ግን በቸርነቱ ምሕረትን በማድረግ ረዳቸው እንጂ እንዲደመሰሱ አልፈቀደም፤ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ የሰጠውን ቃል ኪዳን በማሰብ ሕዝቡን ስላልረሳው ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ አብራሃመና፥ ይሳቃናነ ያቆባና ጫቀቴዳ ቃላ ጫቁዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ ኬኬዳ፥ ቃረቴዳነ ቆፔዳ። ሀቼ ጋካናዉካ እ ኡንቱንታ ይስቤና ዎይ ባረ ስንፐ ድግቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'ina Goday Abrahaamena, Yisaak'ananne Yaak'oobanna c'aak'k'eteedda k'aalaa c'aak'uwaa diraw, unttunttoo keekkeedda, k'aretteeddanne k'oppeedda. Hachche gakkanawukka I unttuntta d'ayssibeenna woy bare sintsaappe diggibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY gidikko isttas qadhettides, mishettidessinne ba sinththika isttako zaarides. Hessika Abrahaamera, Yisaaqaranne Yaaqoobera kase gelida caaqo qaala gishshassa. Hach gakkanaas izi istta dhayssanaas koyibeenna; izi istta ba sinththafe diggibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጊዲኮ ኢስታስ ቃቲዴስ፥ ሚሼቲዴሲኔ ባ ሲንካ ኢስታኮ ዛሪዴስ። ሄሲካ ኣብራሃሜራ፥ ዪሳቃራኔ ያቆቤራ ካሴ ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ጊሻሳ። ሃች ጋካናስ ኢዚ ኢስታ ይሳናስ ኮዪቤና፤ ኢዚ ኢስታ ባ ሲንፌ ዲጊቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ አብራሃመራ፥ ይሳቃራነ ያይቆባራ ጫቅዳ ጫቁዋ ግሾ፥ ኤንታዉ ኬህስ፥ ቃትስ፥ ቆፕስ። ሀች ጋካናዉ እ ኤንታ ይስቤና ዎይኮ ባ ስንፈ ድግቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday Abrahaamera, Yisaaqaranne Yayqoobara caaqida caaquwa gisho, entaw keehis, qadhetis, qopis. Hachi gakanaw I enta dhaysibeenna woyko ba sinthafe diggibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ግን ራራላቸው፤ ዐዘነላቸው፤ ፊቱን መለሰላቸው፤ ይህም ከአብርሃም፣ ከይስሐቅና ከያዕቆብ ጋር ስለ ገባው ኪዳን ሲል ነው፤ እስከ ዛሬ ድረስ ሊያጠፋቸው አልፈለገም፤ ከፊቱም አላስወገዳቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ግን በቸርነቱ ምሕረትን በማድረግ ረዳቸው እንጂ እንዲደመሰሱ አልፈቀደም፤ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ የሰጠውን ቃል ኪዳን በማሰብ ሕዝቡን ስላልረሳው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ግና ይቕረ ኢሉ ራህርሀሎም፤ ስለ እቲ ምስ ኣብርሃምን ይስሓቅን ያእቆብን ዝኣተዎ ኺዳኑ ኢሉ ድማ ገፁ መለሰሎም እምበር ከጥፍኦም ኣይደለየን። ክሳዕ ሕዚ እውን ካብ ቅድሚኡ ኣየርሓቖምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ግና ይቕረ ኢሉ ደንገጸሎም፡ ስለ እቲ ምስ ኣብርሃምን ይስሃቕን ዝኣተዎ ኺዳን ኢሉ ድማ ገጽ መለሰሎም፡ ኬጥፍኦም ከኣ ኣይፈተወን፡ ክሳዕ ሕጂውን ካብ ቅድሚ ገጹ ኣይደርበዮምን። |