2 Kings 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ነቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ድማ ሰዓበ። ካብኡ ኣይረሓቐን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልንም ያሳተውን የናባጥን ልጅ የኢዮርብዓምን ኀጢአት ተከተለ፤ ከእርስዋም አልራቀም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፥ እስራኤልንም ያሳተውን የናባጥን ልጅ የኢዮርብዓምን ኃጢአት ተከተለ፤ ከእርስዋም አልራቀም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ከእርሱ በፊት እንደነበረው እንደ ንጉሥ ኢዮርብዓም ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ እስራኤልንም ወደ ኃጢአት መራ፤ ከክፉ ሥራውም ከቶ አልተገታም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ካሊደ፥ እዮአካዝ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ እ ሄ ናጋራ ኦያዋ አግቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa kaalliide, Iyo'akaazi Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; I he nagaraa ootsiyaawaa aggibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka Nabaaxe naa Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagara kaallidi GODAA sinththan iita ooso ooththides; hessa he oosozappe simmibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራ ካሊዲ ጎዳ ሲንን ኢታ ኦሶ ኦዴስ፤ ሄሳ ሄ ኦሶዛፔ ሲሚቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ እስራኤለ አሳ ባለዳ እዮርባማ ሶ አሳ ናጋራ ካልድ፥ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ እ ሄ ናጋራ ኦሶ አግቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, Isra7eele asaa balethida Iyorbaama soo asaa nagara kaallidi, Godaa sinthan iitaba oothis; I he nagaraa ooso aggibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ያሳተበትን ኀጢአት በመከተል በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራ ሠራ፤ ከዚህ ድርጊቱም አልተመለሰም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ከእርሱ በፊት እንደ ነበረው እንደ ንጉሥ ኢዮርብዓም ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ እስራኤልንም ወደ ኃጢአት መራ፤ ከክፉ ሥራውም ከቶ አልተገታም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ሓጢኣት ናይቲ ንእስራኤል ዘስሓቶም ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ፥ ተኸተለ፤ ካብኣውን ኣይረሓቐን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ገበረ፡ ደድሕሪ እቲ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ፡ ሰዐበ፡ ካብኡ ኣየግለሰን። |