2 Kings 13:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ ብእኡ ተቖጢዑ፡ ሓሙሽተ ወይ ሽዱሽተ ግዜ ክትሃርም ነይሩካ፡ በሎ። ሽዑ ንኣራማውያን ክሳብ ትበልዖም ስዒርካዮም፤ ሕጂ ግና ንኣራማውያን ሰለስተ ግዜ ጥራይ ክትስዕሮም ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰው አዝኖ፥ “አም​ስት ወይም ስድ​ስት ጊዜ መት​ተ​ኸው ቢሆን ኖሮ ሶር​ያ​ው​ያ​ንን እስ​ክ​ታ​ጠ​ፋ​ቸው ድረስ በመ​ታ​ኻ​ቸው ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ሶር​ያን ትመ​ታ​ለህ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ሰው ተቆጥቶ። አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መትተኸው ኖሮ ሶርያን እስክታጠፋው ድረስ በመታኸው ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ሶርያን ትመታለህ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ኤልሳዕን አስቆጣው፤ ስለዚህም ንጉሡን “አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መተህ ቢሆን ኖሮ በሶርያውያን ላይ ፍጹም ድልን ትቀዳጅ ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ድል ትነሣቸዋለህ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና ጾሳ አሳይ ካትያ ሀንቀቲደ፥ “እቼሹ ገደ ዎይ ኡሱፑን ገደ ቢታ ጫዴዳዋ ግድንቶ፥ ኔን ሶርያ አሳቱዋ ጾናደ ኡባ ባይዛናዋ ሽን! ኔን ሀእ ኡንቱንታ ሄዙ ገደ ጻላላ ጾናና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina S'oossaa Asay kaatiyaa hank'k'ettiide, «Ichcheshu gede woy usuppun gede biittaa c'addeeddawaa gidintto, neeni Sooriyaa asatuwaa s'oonaade ubbaa bayzzanawaa shin! Neeni ha"i unttuntta heezzu gede s'alala s'oonana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa asi iza bolla hanqettidi, «Neni biittaza ichchashuto woykko usuppunto caddanaas bessees; ne histtidaakko Aaraame asaa xoonada mulera dhayssana; ha7i gidikko ne iza heedzdzuto xalla xoonana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኣሲ ኢዛ ቦላ ሃንቄቲዲ፥ «ኔኒ ቢታዛ ኢቻሹቶ ዎይኮ ኡሱፑንቶ ጫዳናስ ቤሴስ፤ ኔ ሂስቲዳኮ ኣራሜ ኣሳ ጾናዳ ሙሌራ ይሳና፤ ሃኢ ጊዲኮ ኔ ኢዛ ሄቶ ጻላ ጾናና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ አደይ፥ ካዋ ቦላ ሀንቀትድ፥ “እቻሹ ቶሆ ዎይኮ ኡሱፑን ቶሆ ቢታ ጫድዳባ ግድያኮ፥ ኔኒ አራመ አሳ ፆናዳ ኩመ ይሳናሽን! ኔኒ ሀእ ኤንታ ሄ ቶሆ ፃላላ ፆናና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa addey, kawa bolla hanqetidi, “Ichashu toho woyko usupun toho biitta caddidaba gidiyako, neeni Araame asaa xoonada kumethi dhaysanashin! Neeni ha77i enta heedzu toho xalaala xoonana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርም ሰው ተቈጣውና፣ “መሬቱን አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መውጋት ነበረብህ፤ እንዲህ ብታደርግ ኖሮ ሶርያን ታሸንፍና ፈጽመህ ትደመስሳት ነበር፤ አሁን ግን የምታሸንፈው ሦስት ጊዜ ብቻ ነው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ኤልሳዕን አስቈጣው፤ ስለዚህም ንጉሡን “አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መተህ ቢሆን ኖሮ በሶርያውያን ላይ ፍጹም ድልን ትቀዳጅ ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ድል ትነሣቸዋለህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኤልሳዕ ኰረየሉ እሞ “ሓሙሽተ ወይ ሽዱሽተ ሻዕ ወቒዕካያ እንተ እትኸውን ሽዑ ንሶርያውያን ክሳዕ እትውድኦም ምስዓርካዮም ኔርካ። ሕዚ ግና ሰለስተ ሻዕ ጥራሕ ክትስዕሮም ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኰረየሉ እሞ፡ ሓሙሽተ ወይ ሹድሽተ ሳዕ ወቒዕካያ ኸም ኰንካ፡ ሽዑ ንሶርያውያን ክሳዕ እትውድኦም ምሰዐርካዮም ኔርካ። ሕጂ ግና ንሶርያውያን ሰለስተ ሳዕ ጥራይ ክትስዕሮም ኢኻ፡ በሎ።