2 Kings 13:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ ብእኡ ተቖጢዑ፡ ሓሙሽተ ወይ ሽዱሽተ ግዜ ክትሃርም ነይሩካ፡ በሎ። ሽዑ ንኣራማውያን ክሳብ ትበልዖም ስዒርካዮም፤ ሕጂ ግና ንኣራማውያን ሰለስተ ግዜ ጥራይ ክትስዕሮም ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም ሰው አዝኖ፥ “አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መትተኸው ቢሆን ኖሮ ሶርያውያንን እስክታጠፋቸው ድረስ በመታኻቸው ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ሶርያን ትመታለህ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ሰው ተቆጥቶ። አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መትተኸው ኖሮ ሶርያን እስክታጠፋው ድረስ በመታኸው ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ሶርያን ትመታለህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ኤልሳዕን አስቆጣው፤ ስለዚህም ንጉሡን “አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መተህ ቢሆን ኖሮ በሶርያውያን ላይ ፍጹም ድልን ትቀዳጅ ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ድል ትነሣቸዋለህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ጾሳ አሳይ ካትያ ሀንቀቲደ፥ “እቼሹ ገደ ዎይ ኡሱፑን ገደ ቢታ ጫዴዳዋ ግድንቶ፥ ኔን ሶርያ አሳቱዋ ጾናደ ኡባ ባይዛናዋ ሽን! ኔን ሀእ ኡንቱንታ ሄዙ ገደ ጻላላ ጾናና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina S'oossaa Asay kaatiyaa hank'k'ettiide, «Ichcheshu gede woy usuppun gede biittaa c'addeeddawaa gidintto, neeni Sooriyaa asatuwaa s'oonaade ubbaa bayzzanawaa shin! Neeni ha"i unttuntta heezzu gede s'alala s'oonana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa asi iza bolla hanqettidi, «Neni biittaza ichchashuto woykko usuppunto caddanaas bessees; ne histtidaakko Aaraame asaa xoonada mulera dhayssana; ha7i gidikko ne iza heedzdzuto xalla xoonana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኣሲ ኢዛ ቦላ ሃንቄቲዲ፥ «ኔኒ ቢታዛ ኢቻሹቶ ዎይኮ ኡሱፑንቶ ጫዳናስ ቤሴስ፤ ኔ ሂስቲዳኮ ኣራሜ ኣሳ ጾናዳ ሙሌራ ይሳና፤ ሃኢ ጊዲኮ ኔ ኢዛ ሄቶ ጻላ ጾናና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ አደይ፥ ካዋ ቦላ ሀንቀትድ፥ “እቻሹ ቶሆ ዎይኮ ኡሱፑን ቶሆ ቢታ ጫድዳባ ግድያኮ፥ ኔኒ አራመ አሳ ፆናዳ ኩመ ይሳናሽን! ኔኒ ሀእ ኤንታ ሄ ቶሆ ፃላላ ፆናና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa addey, kawa bolla hanqetidi, “Ichashu toho woyko usupun toho biitta caddidaba gidiyako, neeni Araame asaa xoonada kumethi dhaysanashin! Neeni ha77i enta heedzu toho xalaala xoonana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርም ሰው ተቈጣውና፣ “መሬቱን አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መውጋት ነበረብህ፤ እንዲህ ብታደርግ ኖሮ ሶርያን ታሸንፍና ፈጽመህ ትደመስሳት ነበር፤ አሁን ግን የምታሸንፈው ሦስት ጊዜ ብቻ ነው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ኤልሳዕን አስቈጣው፤ ስለዚህም ንጉሡን “አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መተህ ቢሆን ኖሮ በሶርያውያን ላይ ፍጹም ድልን ትቀዳጅ ነበር፤ አሁን ግን ሦስት ጊዜ ብቻ ድል ትነሣቸዋለህ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኤልሳዕ ኰረየሉ እሞ “ሓሙሽተ ወይ ሽዱሽተ ሻዕ ወቒዕካያ እንተ እትኸውን ሽዑ ንሶርያውያን ክሳዕ እትውድኦም ምስዓርካዮም ኔርካ። ሕዚ ግና ሰለስተ ሻዕ ጥራሕ ክትስዕሮም ኢኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኰረየሉ እሞ፡ ሓሙሽተ ወይ ሹድሽተ ሳዕ ወቒዕካያ ኸም ኰንካ፡ ሽዑ ንሶርያውያን ክሳዕ እትውድኦም ምሰዐርካዮም ኔርካ። ሕጂ ግና ንሶርያውያን ሰለስተ ሳዕ ጥራይ ክትስዕሮም ኢኻ፡ በሎ። |