2 Kings 13:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤልሳእ ድማ በቲ ዝሞተሉ ሕማሙ ሓመመ። ዮኣስ ንጉስ እስራኤል ድማ ናብኡ ወሪዱ ብገጹ በኸየ፡ ኣቦይ ኣቦይ ሰረገላ እስራኤልን ፈረሰኛታቱን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ሳ​ዕም በሚ​ሞ​ት​በት በሽታ ታመመ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ዮአስ ወደ እርሱ ወርዶ በፊቱ አለ​ቀ​ሰና፥ “አባቴ ሆይ፥ አባቴ ሆይ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ሰረ​ገ​ላ​ቸ​ውና ፈረ​ሰ​ኛ​ቸው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልሳዕም በሚሞትበት በሽታ ታመመ፤ የእስራኤልም ንጉሥ ዮአስ ወደ እርሱ ወርዶ በፊቱ አለቀሰና። አባቴ ሆይ፥ አባቴ ሆይ፥ የእስራኤል ሰረገላና ፈረሰኞች አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢዩ ኤልሳዕ በብርቱ ደዌ ታሞ ነበር፤ ተኝቶም ሊሞት በሚያጣጥርበት ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ዮአስ ሊጠይቀው ሄዶ፥ ድምፁን ከፍ በማድረግ “አባቴ ሆይ! አባቴ ሆይ! አንተ እኮ የእስራኤል ሕዝብ ኀይላቸውና ጋሻ መከታቸው ነህ!” እያለ አለቀሰለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤልሳእ ባረና ዎያ ሀርግያ ሀርግያ ዎደ፥ እስራኤልያ ካቲ እዮኣስ አ በአናዉ ቢደ፥ “ታ አዎ፤ ታ አዎ! ኔን እስራኤልያ አሳዉ ዎልቃነ ጎንዳለ!” ያጊደ ዬኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Elssaa'i barena wod'iyaa harggiyaa harggiyaa wode, Israa'eeliyaa Kaatii Iyo'aassi Aa be'anaw biide, «Ta aawoo; ta aawoo! Neeni Israa'eeliyaa asaw wolk'k'anne gonddalle!» yaagiide yeekkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Elssa7i hargidi shemppo bolla dees. Isra7eele kawo Iyo7aasi iza oychchana duge wodhdhidi izas yeekkides; «Ola! Ta aawawu! Ola! Ta aawawu! Neni Isra7eeles para-gaarenne toganchcha!» gi waassides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኤልሳኢ ሃርጊዲ ሼምፖ ቦላ ዴስ። ኢስራኤሌ ካዎ ኢዮኣሲ ኢዛ ኦይቻና ዱጌ ዎዲ ኢዛስ ዬኪዴስ፤ «ኦላ! ታ ኣዋዉ! ኦላ! ታ ኣዋዉ! ኔኒ ኢስራኤሌስ ፓራ-ጋሬኔ ቶጋንቻ!» ጊ ዋሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልስ ሀይቆስ ጋያ ሀርገ ሀርገትስ፤ እስራኤለ ካዎይ ዮኣስ እያ በአናዉ ብድ፥ “ታ አዋዉ፤ ታ አዋዉ፥ ኔኒ እስራኤለ አሳስ ዎልቃነ ጎንዳለ!” ያግድ ዬክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Elsi hayqos gathiya harge hargetis; Isra7eele kawoy Yo7aasi iya be7anaw bidi, “Ta aawaw; ta aawaw, neeni Isra7eele asaas wolqanne gondalle!” yaagidi yeekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ኤልሳዕ ለሞት ባደረሰው ሕመም ታሞ ነበር። የእስራኤልም ንጉሥ ዮአስ ሊጠይቀው ወርዶ አለቀሰለት፤ “ወየው አባቴን! ወየው አባቴን! ወየው የእስራኤል ሠረገሎችና ፈረሰኞች!” እያለም ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነቢዩ ኤልሳዕ በብርቱ ደዌ ታሞ ነበር፤ ተኝቶም ሊሞት በሚያጣጥርበት ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ዮአስ ሊጠይቀው ሄዶ፥ ድምፁን ከፍ በማድረግ “አባቴ ሆይ! አባቴ ሆይ! አንተ እኮ የእስራኤል ሕዝብ ኀይላቸውና ጋሻ መከታቸው ነህ!” እያለ አለቀሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልሳዕ ከዓ ዝሞተላ ሕማም ሓመመ፤ ክመውት ምስ ቀረበ ኸዓ ኢዮኣስ ንጉስ እስራኤል ናብኡ ወሪዱ “ኣቦይ! ኣቦይ! ናይ እስራኤል ሰረገላን ፈረሰኛታቱን” ኢሉ በኸየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኤልሳእ ከኣ እታ ዝሞተላ እማም ሐመመ። ዮኣስ ንጉስ እስራኤል ድማ ናብኡ ወሪዱ፡ ኣብቅድሚኡ ዀይኑ፡ ኣቦየ፡ ኣቦየ፡ ናይ እስራኤል ሰረገላን ፈረሰኛታቱን፡ ኢሉ በኸየ።