2 Kings 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝተረፈ ናይ ኢዮኣስ ነገርን ኵሉ ዝገበሮን እቲ ምስ ኣሜስያስ ንጉስ ይሁዳ ዝተዋግአሉ ጅግንነቱን፥ ኣብ መፅሓፍ ታሪኽ ነገስታት እስራኤል ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውም የዮአስ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ ከይሁዳም ንጉሥ ከአሜስያስ ጋር የተዋጋበት ኀይሉ፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የዮአስ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ ከይሁዳም ከአሜስያስ ጋር የተዋጋበት ጭከና፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮአስ የፈጸመው ሌላው ነገር ሁሉ እንዲሁም በይሁዳ ንጉሥ አሜስያስ ላይ ባደረገው ጦርነት የፈጸመው ጀግንነት ጭምር በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣስ ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳባይ ኡባይነ ይሁዳ ካትያ አመስያሳና ኦለቴዳ ምኖተ እስራኤልያ ካተቱዋ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyo'aassi haneedda harabay, I ootseeddabay ubbaynne Yihudaa Kaatiyaa Amesiyaasana oletteedda minotetsaa Israa'eeliyaa Kaatetuwaa taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yo7aasi ba kawoteththa layththatan ooththidaazi, polidaazinne hanida hanotati ubbay hessaththoka Yuhuda kawo Amasiyaasara olettida olay ubbay Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetti dees gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮኣሲ ባ ካዎቴ ላይታን ኦዳዚ፥ ፖሊዳዚኔ ሃኒዳ ሃኖታቲ ኡባይ ሄሳካ ዩሁዳ ካዎ ኣማሲያሳራ ኦሌቲዳ ኦላይ ኡባይ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ዴስ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮኣስ ሀንዳ ሀራባይ፥ እ ኦዳባ ኡባይነ ይሁዳ ካዋ አማስያሳራ ኦለትዳ ኦላይ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yo7aasi hanida harabay, I oothidaba ubbaynne Yihuda Kawa Amasiyasara oletida olay Isra7eele Kawota Taarike Maxaafan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮአስ በዘመነ መንግሥቱ ያከናወነው ሌላ ሥራ፣ ያደረገውና የፈጸመው ሁሉ እንዲሁም በይሁዳ ንጉሥ በአሜስያስ ላይ ያካሄደው ጦርነት ጭምር በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተጽፎ የሚገኝ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮአስ የፈጸመው ሌላው ነገር ሁሉ እንዲሁም በይሁዳ ንጉሥ አሜስያስ ላይ ባደረገው ጦርነት የፈጸመው ጀግንነት ጭምር በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ኢዮኣስ ነገርን ኵሉ ዝገበሮን እቲ ምስ ኣሜስያስ ንጉስ ይሁዳ ዝተዋግአሉ ጅግንነቱን፥ ኣብ መፅሓፍ ታሪኽ ነገስታት እስራኤል ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ዮኣስ ነገርን ኲሉ ዝገበሮን እቲ ምስ ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ እተዋግኣሉ መንፍዓቱን፡ ንሱ ኣብ መጽሓፍ ዛንታ ዘመን ነገስታት እስራኤልዶ ተጽሒፉ ኣየሎን |