2 Kings 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ሰላሳን ሾብዓተን ዓመት ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ፡ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ፣ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ድማ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁዳ ንጉሥ በኢ​ዮ​አስ በሠ​ላሳ ሰባ​ተ​ኛው ዓመት የኢ​ዮ​አ​ካዝ ልጅ ዮአስ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ በሰ​ማ​ርያ ዐሥራ ስድ​ስት ዓመት ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ ነገሠ፤ አሥራ ስድስትም ዓመት ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስ በነገሠ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ካቲ እዮኣስ ካተቴዳ ሀታማነ ላፑን ላይን፥ እዮሳካዛ ናአይ እዮኣስ ሳማርያን እስራኤልያ ቦላ ካተቴዳ፤ እ ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa Kaatii Iyo'aassi kaateteedda hattamanne laappuntsa laytsan, Iyosakaaza na'ay Iyo'aassi Samaariyaan Israa'eeliyaa bolla kaateteedda; I tammanne usuppun laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda kawo Iyo7aasi kawotida heedzdzu tammanne laappunththa layththan Iyo7akaaze naa Yo7aasi Samaariya kataman Isra7eele bolla kawotidi 16 layth deraa haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣሲ ካዎቲዳ ሄ ታማኔ ላፑን ላይን ኢዮኣካዜ ና ዮኣሲ ሳማሪያ ካታማን ኢስራኤሌ ቦላ ካዎቲዲ 16 ላይ ዴራ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ካዎይ እዮኣስ ካዎትዳ ሀስታማነ ላፑን ላይን፥ እዮአካዛ ናአይ ዮኣስ ሳማረን እስራኤለ ቦላ ካዎትስ፤ እ ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda kawoy Iyo7aasi kawotida hastamanne laapuntho laythan, Iyo7akaaza na7ay Yo7aasi Samaaren Isra7eele bolla kawotis; I tammanne usupun laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ ዘመን፣ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት፣ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ በሰማርያ ከተማ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ ዐሥራ ስድስት ዓመትም ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስ በነገሠ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ሰላሳን ሸውዓተን ዓመቱ ኢዮኣስ ወዲ ኢዮኣካዝ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ። ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ከዓ ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ሰላሳን ሾብዓተን ዓመቱ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ከኣ ገዝኤ።