2 Kings 13:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ሰላሳን ሾብዓተን ዓመት ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ፡ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ፣ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ድማ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ ነገሠ፤ አሥራ ስድስትም ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስ በነገሠ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ እዮኣስ ካተቴዳ ሀታማነ ላፑን ላይን፥ እዮሳካዛ ናአይ እዮኣስ ሳማርያን እስራኤልያ ቦላ ካተቴዳ፤ እ ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Iyo'aassi kaateteedda hattamanne laappuntsa laytsan, Iyosakaaza na'ay Iyo'aassi Samaariyaan Israa'eeliyaa bolla kaateteedda; I tammanne usuppun laytsaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Iyo7aasi kawotida heedzdzu tammanne laappunththa layththan Iyo7akaaze naa Yo7aasi Samaariya kataman Isra7eele bolla kawotidi 16 layth deraa haarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣሲ ካዎቲዳ ሄ ታማኔ ላፑን ላይን ኢዮኣካዜ ና ዮኣሲ ሳማሪያ ካታማን ኢስራኤሌ ቦላ ካዎቲዲ 16 ላይ ዴራ ሃሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ እዮኣስ ካዎትዳ ሀስታማነ ላፑን ላይን፥ እዮአካዛ ናአይ ዮኣስ ሳማረን እስራኤለ ቦላ ካዎትስ፤ እ ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Iyo7aasi kawotida hastamanne laapuntho laythan, Iyo7akaaza na7ay Yo7aasi Samaaren Isra7eele bolla kawotis; I tammanne usupun laythi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአስ ዘመን፣ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት፣ የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ በሰማርያ ከተማ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ ዐሥራ ስድስት ዓመትም ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስ በነገሠ በሠላሳ ሰባተኛው ዓመት የኢዮአካዝ ልጅ ዮአስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ሰላሳን ሸውዓተን ዓመቱ ኢዮኣስ ወዲ ኢዮኣካዝ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ። ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ከዓ ገዝአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ሰላሳን ሾብዓተን ዓመቱ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ከኣ ገዝኤ። |