2 Kings 13:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመት ዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ ንጉስ ይሁዳ፡ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ፡ ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ድማ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ንጉሥ በአካዝያስ ልጅ በኢዮአስ በሃያ ሦስተኛው ዓመት የኢዩ ልጅ ኢዮአካዝ በሰማርያ ነገሠ፤ ዐሥራ ሰባት ዓመትም ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በአካዝያስ ልጅ በኢዮአስ በሀያ ሦስተኛው ዓመት የኢዩ ልጅ ኢዮአካዝ በእስራኤል ላይ በሰማርያ ነገሠ፤ አሥራ ሰባትም ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአካዝያስ ልጅ ኢዮአስ በይሁዳ በነገሠ በሀያ ሦስተኛው ዓመት የኢዩ ልጅ ኢዮአካዝ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ሰባት ዓመት ገዛ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዝያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ እዮኣስ ካተቴዳ ላታማነ ሄዘን ላይን፥ ኢዩ ናአይ እዮአካዝ ሳማርያ ካታማን እስራኤልያ ቦላ ካተቴዳ፤ እ ታማነ ላፑን ላይ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaaziyaasa na'ay, Yihudaa Kaatii Iyo'aassi kaateteedda laatamanne heezzentso laytsan, Iyu na'ay Iyo'akaazi Samaariyaa kataman Israa'eeliyaa bolla kaateteedda; I tammanne laappun laytsaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Akaziyaasa naa Iyo7aasi kawotida nam7u tammanne heedzdzanththo layththan Iyu naa Iyo7akaazi Samaariya kataman Isra7eele bolla kawotides; izi 17 layth haarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኣካዚያሳ ና ኢዮኣሲ ካዎቲዳ ናምኡ ታማኔ ሄን ላይን ኢዩ ና ኢዮኣካዚ ሳማሪያ ካታማን ኢስራኤሌ ቦላ ካዎቲዴስ፤ ኢዚ 17 ላይ ሃሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዝያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ እዮኣስ ካዎትዳ ላታማነ ሄን ላይን፥ እዩ ናአይ እዮአካዝ እስራኤለ ቦላ ካዎትስ፤ እ ሳማረን ኡትድ ታማነ ላፑን ላይ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasa na7ay, Yihuda Kawoy Iyo7aasi kawotida laatamanne heedzantho laythan, Iyyu na7ay Iyo7akaazi Isra7eele bolla kawotis; I Samaaren uttidi tammanne laapun laythi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ የአካዝያስ ልጅ ኢዮአስ በነገሠ በሃያ ሦስተኛው ዓመት፣ የኢዩ ልጅ ኢዮአካዝ በሰማርያ ከተማ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ ዐሥራ ሰባት ዓመትም ገዛ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአካዝያስ ልጅ ኢዮአስ በይሁዳ በነገሠ በሃያ ሦስተኛው ዓመት የኢዩ ልጅ ኢዮአካዝ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ዐሥራ ሰባት ዓመት ገዛ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣስ ወዲ ኣካዝ፥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመቱ ኢዮኣካዝ ወዲ ኢዩ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፤ ዓሰርተ ሸውዓተ ዓመት ከዓ ገዝአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ፡ ንጉስ ይሁዳ፡ ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመቱ ዮኣሓዝ ወዲ ዮሁ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ከኣ ገዝኤ። |