2 Kings 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህን ዮያዳ ግና ሳጹን ወሲዱ ኣብ መኽደኒኡ ጕድጓድ ኰዒቱ ኣብ ጥቓ እቲ መሰውኢ፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኪኣቱ ከሎ ብየማን ኣቐመጦ። እቶም ነቲ ኣፍ ደገ ዚሕልዉ ካህናት ድማ እቲ ናብ ቤት እግዚኣብሄር እተኣተወ ዅሉ ገንዘብ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑ ዮዳሄ ግን አንድ ሣጥን ወስዶ መክደኛውን ነደለው፤ በመሠዊያውም አጠገብ ሰው ወደ እግዚአብሔር ቤት በሚገባበት መግቢያ በስተቀኝ አኖረው፤ ደጁንም የሚጠብቁ ካህናት ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚመጣውን ገንዘብ ሁሉ በሚዛን አስገቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህናቱም። ከሕዝቡ ገንዘቡን አንወስድም፥ በቤቱም ውስጥ የተናዱትን አንጠግንም ብለው እሺ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ዮዳሄ አንድ ሣጥን ወስዶ በመክደኛው ላይ ቀዳዳ አበጀ፤ ሣጥኑንም ወስዶ ወደ ቤተ መቅደስ ሲገቡ በስተ ቀኝ በሚገኘው መሠዊያ አጠገብ አኖረው፤ የየዕለቱ ተረኞች የነበሩትም ካህናት ለስግደት የሚመጡት ሰዎች የሚሰጡትን የገንዘብ መባ እየተቀበሉ በሣጥኑ ውስጥ ያስገቡት ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ቄስያ ዮዳሄ ሳጽነ እቱዋ አኪደ፥ አ ቁምእያን ጾእያ ሉኬዳ፤ ያርሽያ ሳኣ ማታን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያሳን ኡሸቻ ባጋና ዎዳ። ገልያ ሳኣ ናግያ ቄሳቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዬዳ ሚሻ ኡባ ሳጽንያ ግዶን የጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, k'eesiyaa Yoodaahe saas'ine ittuwaa akkiide, Aa k'um"iyaan s'oo'iyaa lukkeedda; yarshshiyaa sa'aa matan Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaasaan ushechcha baggana wotseedda. Geliyaa sa'aa naagiyaa k'eesatuu Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa yeedda miishshaa ubbaa saas'iniyaa giddon yeggiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye qeese Yoodahey issi saaxine ekkidi izas kamaza lukkidi xoo7e kessides; efidi Xoossa Keeththan gelizasoppe ushachcha baggara yarsho yarshizasohoza achchan woththides. Kareza naagiza qeesetikka Xoossa Keeththas yiza miish ubbaaka he saaxinezan gelththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ቄሴ ዮዳሄይ ኢሲ ሳጺኔ ኤኪዲ ኢዛስ ካማዛ ሉኪዲ ጾኤ ኬሲዴስ፤ ኤፊዲ ጾሳ ኬን ጌሊዛሶፔ ኡሻቻ ባጋራ ያርሾ ያርሺዛሶሆዛ ኣቻን ዎዴስ። ካሬዛ ናጊዛ ቄሴቲካ ጾሳ ኬስ ዪዛ ሚሽ ኡባካ ሄ ሳጺኔዛን ጌልቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ካህንያ ዮዳሄይ እስ ሳፅነ ኤክድ፥ እያ ካማ ሉክድ፥ ያርሾ በሳ ማታን ፆሳ ኬ ገልያ ፐንግያ ኡሻቻ ባጋራ ዎስ። ፐንግያ ናግያ ካህነት ፆሳ ኬ ይዳ ሚሽያ ኡባ ሳፅንያን የጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, kahiniya Yoodahey issi saaxine ekidi, iya kamaa lukidi, yarsho bessa matan Xoossa keethi geliya pengiya ushacha baggara wothis. Pengiya naagiya kahineti Xoossa keetha yida miishiya ubbaa saaxiniyan yeggoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ካህኑ ዮዳሄ አንድ ሣጥን ወስዶ በመክደኛው ላይ ቀዳዳ አበጀለት፤ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚያስገባው በስተ ቀኝ በኩል በመሠዊያው አጠገብ አኖረው። በራፉን የሚጠብቁት ካህናትም ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚመጣውን ገንዘብ በሙሉ በሣጥኑ ውስጥ ያስገቡ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዮዳሄ አንድ ሣጥን ወስዶ በመክደኛው ላይ ቀዳዳ አበጀ፤ ሣጥኑንም ወስዶ ወደ ቤተ መቅደስ ሲገቡ በስተ ቀኝ በሚገኘው መሠዊያ አጠገብ አኖረው፤ የየዕለቱ ተረኞች የነበሩትም ካህናት ለስግደት የሚመጡት ሰዎች የሚሰጡትን የገንዘብ መባ እየተቀበሉ በሣጥኑ ውስጥ ያስገቡት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮዳሄ ግና ሓደ ሳፁን ወሲዱ ኣብ መኽደኑ ነዃል ገበረሉ፤ ኣብ ጥቓ መሰውኢ፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር መእተዊ ብወገን የማን ኣንበሮ። እቶም በሪ ዝሕልዉ ኻህናት ድማ ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ዅሉ ገንዘብ ናብኡ ኣእተውዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካህን ዮያዳ ግና ሓደ ሳጹን ወሲዱ ኣብ መኽደኑ ነዃል ገበረ፡ ኣብ ጥቓ መሰውኢ ነቶም ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዚኣትው ሰብ ብየማኖም ኣቐመጦ። እቶም ደገ ዚሕልው ኻህናት ድማ ነቲ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ዝኣተወ ዂሉ ገንዘብ ናብኡ ኣእተውዎ። |