2 Kings 12:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ካህናት ድማ ካብቲ ህዝቢ ደጊም ገንዘብ ከይቅበሉ ወይ ነቲ ስንጥቆታት እታ ቤት ከይጽግኑ ተሰማምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ና​ቱም “ከሕ​ዝቡ ገን​ዘ​ቡን አን​ወ​ስ​ድም፤ በቤ​ቱም ውስጥ የተ​ና​ዱ​ትን አን​ጠ​ግ​ንም፥” ብለው ተስ​ማሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአስም ካህኑን ዮዳሄንና ካህናቱን ጠርቶ። በመቅደሱ ውስጥ የተናዱትን ስፍራዎች ስለ ምን አትጠግኑአቸውም? ከእንግዲህ ወዲያ ገንዘቡ ለቤቱ መጠገኛ ይሰጥ እንጂ ከሚያመጡት ሰዎች አትቀበሉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህናቱም በዚህ ተስማምተው ቤተ መቅደሱን ለማደስ የነበራቸውን ተግባር አቆሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሳቱ፥ “አሳፐ ሀራ ሚሻ አኮኮ፤ ጌሻ ጎልያ ግዶን ኮለቴዳ ሳአቱዋካ ኦራኮ” ያጊደ ጊጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesetuu, «Asaappe hara miishshaa akkokko; Geeshsha Golliyaa giddon koletteedda sa'atuwaakka ooratsokko» yaagiide giigeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeesetikka hessafe guye deraappe miishshe shiishshontta malanne Xoossa Keeththaaka banttarkka ooraxissontta mala qaala qachchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴቲካ ሄሳፌ ጉዬ ዴራፔ ሚሼ ሺሾንታ ማላኔ ጾሳ ኬካ ባንታርካ ኦራጺሶንታ ማላ ቃላ ቃቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነት፥ “አሳፐ ሀራ ሚሸ ኤኮኮ፤ ፆሳ ኬ ግዶን ኢትዳ በሳ ኦራና” ያግድ ዛርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahineti, “Asaape hara miishe ekoko; Xoossa keetha giddon iitida bessaa oorathana” yaagidi zaaridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህናቱም ከእንግዲህ ከሕዝቡ ገንዘብ ላለመሰብሰብና ቤተ መቅደሱንም ራሳቸው ላለማደስ ተስማሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህናቱም በዚህ ተስማምተው ቤተ መቅደሱን ለማደስ የነበራቸውን ተግባር አቆሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካህናት ድማ ኻብቲ ህዝቢ ገንዘብ ከይወስዱ፥ ነቲ ዝፈረሰ ወገን ቤተ መቕደስ ከዓ ኸይፅግኑ ተሰማምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ካህናት ድማ ካብቲ ህዝቢ ገንዘብ ከይወስዱ፡ ንፍራሳት እታ ቤት ከኣ ከይጽግኑ ሰመሩ።