2 Kings 12:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ካህናት ድማ ካብቲ ህዝቢ ደጊም ገንዘብ ከይቅበሉ ወይ ነቲ ስንጥቆታት እታ ቤት ከይጽግኑ ተሰማምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህናቱም “ከሕዝቡ ገንዘቡን አንወስድም፤ በቤቱም ውስጥ የተናዱትን አንጠግንም፥” ብለው ተስማሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአስም ካህኑን ዮዳሄንና ካህናቱን ጠርቶ። በመቅደሱ ውስጥ የተናዱትን ስፍራዎች ስለ ምን አትጠግኑአቸውም? ከእንግዲህ ወዲያ ገንዘቡ ለቤቱ መጠገኛ ይሰጥ እንጂ ከሚያመጡት ሰዎች አትቀበሉ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህናቱም በዚህ ተስማምተው ቤተ መቅደሱን ለማደስ የነበራቸውን ተግባር አቆሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱ፥ “አሳፐ ሀራ ሚሻ አኮኮ፤ ጌሻ ጎልያ ግዶን ኮለቴዳ ሳአቱዋካ ኦራኮ” ያጊደ ጊጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesetuu, «Asaappe hara miishshaa akkokko; Geeshsha Golliyaa giddon koletteedda sa'atuwaakka ooratsokko» yaagiide giigeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesetikka hessafe guye deraappe miishshe shiishshontta malanne Xoossa Keeththaaka banttarkka ooraxissontta mala qaala qachchida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቲካ ሄሳፌ ጉዬ ዴራፔ ሚሼ ሺሾንታ ማላኔ ጾሳ ኬካ ባንታርካ ኦራጺሶንታ ማላ ቃላ ቃቺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት፥ “አሳፐ ሀራ ሚሸ ኤኮኮ፤ ፆሳ ኬ ግዶን ኢትዳ በሳ ኦራና” ያግድ ዛርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti, “Asaape hara miishe ekoko; Xoossa keetha giddon iitida bessaa oorathana” yaagidi zaaridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱም ከእንግዲህ ከሕዝቡ ገንዘብ ላለመሰብሰብና ቤተ መቅደሱንም ራሳቸው ላለማደስ ተስማሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናቱም በዚህ ተስማምተው ቤተ መቅደሱን ለማደስ የነበራቸውን ተግባር አቆሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካህናት ድማ ኻብቲ ህዝቢ ገንዘብ ከይወስዱ፥ ነቲ ዝፈረሰ ወገን ቤተ መቕደስ ከዓ ኸይፅግኑ ተሰማምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ካህናት ድማ ካብቲ ህዝቢ ገንዘብ ከይወስዱ፡ ንፍራሳት እታ ቤት ከኣ ከይጽግኑ ሰመሩ። |