2 Kings 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ዮኣስ ንካህን ዮያዳን ነቶም ካልኦት ካህናትን ጸዊዑ፡ ስለምንታይ ኣብታ ቤት ዘሎ ስንጥቆታት ዘይትጽግኑ፧ ሽዑ ድሕሪ ደጊም ካብ ትፈልጦ ሰብ ገንዘብ ኣይትቕበል፣ ነቶም ዝተሰብሩ ናይቲ ገዛ ሃብዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአስም ካህኑን ዮዳሄንና ካህናቱን ጠርቶ፥ “በመቅደሱ ውስጥ የተናዱትን ስፍራዎች ስለ ምን አልጠገናችሁም? ከእንግዲህ ወዲያ ገንዘቡ ለቤቱ መጠገኛ ይሰጥ እንጂ ከሚያመጡት ሰዎች አትቀበሉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን እስከ ንጉሡ እስከ ኢዮአስ እስከ ሀያ ሦስተኛው ዓመት ድረስ በመቅደሱ ውስጥ የተናዱትን ካህናቱ አልጠገኑትም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ኢዮአስ ዮዳሄንና ሌሎቹንም ካህናት ወደ እርሱ ጠርቶ “ቤተ መቅደሱን ያላደሳችሁበት ምክንያት ምንድነው? ከዛሬ ጀምሮ የምትቀበሉትን ገንዘብ መያዝ የለባችሁም፤ ለቤተ መቅደሱ እድሳት ይውል ዘንድ ገንዘቡን አስረክቡ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ካትያ እዮኣስ ቄስያ ዮዳሀነ ሀራ ቄሳቱ ዋነ ጼሲደ፥ “ጌሻ ጎልያ ግዶን ኮለቴዳ ሳኣ አያዉ ኦራክቴ? ሚሻ ጌሻ ጎልያ ኦራናዉ እምተፐ አትና፥ ህንተንቶ እመትያ ሻሉዋ ኦይቆፕተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Kaatiyaa Iyo'aassi k'eesiyaa Yoodaahanne hara k'eesetuwaanne s'eesiide, «Geeshsha Golliyaa giddon koletteedda sa'aa ayaw ooratsikkitee? Miishshaa Geeshsha Golliyaa ooratsanaw immiteppe attina, hinttenttoo imettiyaa shaluwaa oyk'k'oppite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Iyo7aasi qeese Yoodahenne hara qeesetakka baakko xeygi shiishshidi, «Ays Xoossa Keeththa giddon moorettidayta zaari lo7eththontta aggidetii?» gi oychchides. Qasseka, «Hayssafe sinththan miishshay Xoossa Keeththaza giddon moorettidayssa ooraxissanaas kezo attiin miishsha oykkiza asatappe ekkofte» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢዮኣሲ ቄሴ ዮዳሄኔ ሃራ ቄሴታካ ባኮ ጼይጊ ሺሺዲ፥ «ኣይስ ጾሳ ኬ ጊዶን ሞሬቲዳይታ ዛሪ ሎኤንታ ኣጊዴቲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ቃሴካ፥ «ሃይሳፌ ሲንን ሚሻይ ጾሳ ኬዛ ጊዶን ሞሬቲዳይሳ ኦራጺሳናስ ኬዞ ኣቲን ሚሻ ኦይኪዛ ኣሳታፔ ኤኮፍቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ እዮኣስ ካህንያ ዮዳሄነ ሀራ ካህነታ ፄግድ፥ “ፆሳ ኬ ግዶን ኢትዳ በሳታ አይስ ኦራከቲ? ሚሸ ፆሳ ኬ ኦራናዉ እምተፐ አትሽን፥ ህንተዉ እመትያ ሚሽያ ህንተ ኩሸን ኦይኮፍተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Iyo7aasi kahiniya Yoodahenne hara kahineta xeegidi, “Xoossa keetha giddon iitida bessata ayis ooratheketii? Miishe Xoossa keetha oorathanaw immitepe attishin, hintew imetiya miishiya hinte kushen oykofite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ኢዮአስ ካህኑን ዮዳሄንና ሌሎቹን ካህናት ጠርቶ፣ “በቤተ መቅደሱ ውስጥ የፈረሰውን ያላደሳችሁት ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቃቸው፤ ቀጥሎም፣ “ከእንግዲህ ወዲያ ገንዘቡ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የፈረሰውን ለማደስ ይዋል እንጂ ከገንዘብ ያዦች አትቀበሉ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ኢዮአስ ዮዳሄንና ሌሎቹንም ካህናት ወደ እርሱ ጠርቶ “ቤተ መቅደሱን ያላደሳችሁበት ምክንያት ምንድን ነው? ከዛሬ ጀምሮ የምትቀበሉትን ገንዘብ መያዝ የለባችሁም፤ ለቤተ መቅደሱ እድሳት ይውል ዘንድ ገንዘቡን አስረክቡ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ ኢዮኣስ ብዛዕባኡን ዮዳሄን ነቶም ካልኦት ካህናትን ፀዊዑ “ስለ ምንታይ ኢኹም ነዛ ቤተ መቕደስ ዘይፀገንኩምዋ? ሕዚ ኸዓ እቲ ንመፀገኒ ቤተ መቕደስ ዝተቐበልኩምዎ ገንዘብ ኣምፅእዎ እምበር ኣባኻትኩም ኣይቀመጥ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንጉስ ዮኣስ ንኻህን ዮያዳን ነቶም ካልኦት ካህናትን ጸዊዑ፡ ስለምንታይ ኢኹም ፍራሳት እዛ ቤት ዘይጸገንኩምዎ ሕጂ ኸኣ ንመጸገን ፍራሳት እታ ቤት ሀቡ እምበር፡ ደጊምሲ ኸካብቶም እትፈልጥዎም ገንዘብ ኣይትውሰዱ፡ በሎም። |