2 Kings 12:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ካህናት፡ ነፍሲ ወከፍ ፍልጠቶም፡ ንርእሶም ይውሰድዎ፡ ኣብ ዝዀነ ዅሉ ስብርባር እታ ቤት ድማ ይጽግኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው ከሚ​ያ​መ​ጣው ካህ​ናቱ ለራ​ሳ​ቸው ይው​ሰዱ፤ በመ​ቅ​ደ​ስም ውስጥ የተ​ና​ዱ​ትን ይጠ​ግ​ኑ​በት” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአስም ካህናቱን። ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚገባውን የተቀደሰውን ገንዘብ ሁሉ፥ ስለ ነፍሱም ዋጋ የሚቀርበውን ገንዘብ፥ በልባቸውም ፈቃድ ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚያመጡትን ገንዘብ ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እያንዳንዱ ካህን ከሚያገለግላቸው ሰዎች የሚገኘውን የገንዘብ መባ ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ ኃላፊነት ተሰጠው፤ ገንዘቡንም እንዳስፈላጊነቱ ለቤተ መቅደሱ ጥገና አገልግሎት እንዲያውሉት ነገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቶፐ ቄሳቱ ኡባይ ሄ ሚሻ አህያ እት እት አሳቱዋፐ ባረንቶ አኪደ፥ ጌሻ ጎልያ ግዶን ኮለቴዳ ሳኣ ኡባ ኦራኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatooppe k'eesatuu ubbay he miishshaa ahiyaa itti itti asatuwaappe barenttoo akkiide, Geeshsha Golliyaa giddon koletteedda sa'aa ubbaa ooratsino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeeseti issoy issoy miishshaza shiishshizayta kusheppe ekketto; he miishshazi koshshiza mala Xoossa Keeththa giddon moorettida sohota ooraxissana kezo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴቲ ኢሶይ ኢሶይ ሚሻዛ ሺሺዛይታ ኩሼፔ ኤኬቶ፤ ሄ ሚሻዚ ኮሺዛ ማላ ጾሳ ኬ ጊዶን ሞሬቲዳ ሶሆታ ኦራጺሳና ኬዞ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነት ኡባይ ሄ ሚሽያ ኤህያ አሳፐ ባንታ ግሹዋ ግሹዋ ኤክድ፥ ፆሳ ኬ ግዶን ኢትዳ ኡባ ሎይና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahineti ubbay he miishiya ehiya asaape banta gishuwa gishuwa ekidi, Xoossa keetha giddon iitida ubbaa loythana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዱም ካህን ገንዘቡን ከገንዘብ ያዡ እጅ ይቀበል፤ እንደ አስፈላጊነቱም በቤተ መቅደሱ ውስጥ የፈረሰውን ለማደስ ይዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እያንዳንዱ ካህን ከሚያገለግላቸው ሰዎች የሚገኘውን የገንዘብ መባ ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ ኀላፊነት ተሰጠው፤ ገንዘቡንም እንዳስፈላጊነቱ ለቤተ መቅደሱ ጥገና አገልግሎት እንዲያውሉት ነገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካህናት ነፍሲ ወከፎም ካብቲ ዝተኣከበ ይውሰዱ፥ ንዝፈረሰ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ይፀግንዎ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ካህናት ነፍሲ ወከፎም ከካብ ዚፈልጥዎ ይውሰዱ እሞ ንሳቶም ነቲ ፍራሳት እታ ቤት፡ ኣብኣ እተረኽበ ዘበለ ዂሉ ፍራሳት ይጸግኑ፡ በሎም።