2 Kings 12:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ድማ ነቲ ዮሳፋጥን ዮራምን ኣሓዝያን ኣቦታቱ ነገስታት ይሁዳ ዝቐደስዎ ዅሉ ቅዱስ ህያባትን ንገዛእ ርእሱ ቅዱስ ህያባትን ኣብ መዝገብ ቤት እቲ ዝነበረ ዅሉ ወርቅን ወሰደ እግዚኣብሄርን ኣብ ቤት ንጉስን ናብ ሓዛኤል ንጉስ ኣራም ሰደዶ፡ ንሱ ድማ ካብ የሩሳሌም ተበገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ንጉሥ ኢዮአስ አባቶቹ የይሁዳ ነገሥታት ኢዮሣፍጥና ኢዮራም፥ አካዝያስም የቀደሱትን ቅዱስ ነገር፥ እርሱም የቀደሰውን፥ በእግዚአብሔርም ቤትና በንጉሡም ቤተ መዛግብት የተገኘውን ወርቅ ሁሉ ወሰደ፤ ወደ ሶርያም ንጉሥ ወደ አዛሄል ላከው። እርሱም ከኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት የሶርያ ንጉሥ አዛሄል ወጥቶ ጌትን ወጋ፥ ያዘውም፤ አዛሄልም ወደ ኢየሩሳሌም ለመውጣት ፊቱን አቀና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስም ከእርሱ በፊት የነበሩትን ነገሥታት፥ ማለትም ኢዮሣፍጥ፥ ኢዮራምና አካዝያስ ለእግዚአብሔር ለይተው ያኖሩትን መባና የራሱን መባ ጨምሮ በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥት ግምጃ ቤቶች የነበረውን ወርቅ ሁሉ በመሰብሰብ ገጸ በረከት አድርጎ ለንጉሥ አዛሄል ላከለት፤ አዛኤልም ይህን ተቀብሎ ሠራዊቱን ከኢየሩሳሌም መለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ይሁዳ ካቲ እዮኣስ አፐ ካሰ ካተቴዳ ይሁዳ ካተቱ ዮሳፌጸ፥ ዮራምነ አካዝያስ መና ጎዳዉ ዱማይ ዎዳ ሚሻቱዋ፥ ቃይ እ ባረ ሁጲያዉ እሜዳ እሞታነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያነ ካትያ ጎልያ ሚሻ ምንጅያሳን ደእያ ዎርቃ ኡባ አኬዳ። ሶርያ ካትያዉ አዛኤላዉ የዴዳ፤ አዛኤል የሩሳላመ ኦላናዋ አግ ባሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yihudaa Kaatii Iyo'aassi aappe kase kaateteedda Yihudaa kaatetuu Yoosaafees'e, Yoraaminne Akaaziyaasi Med'ina Godaw dummayi wotseedda miishshatuwaa, k'ay I bare huup'iyaw immeedda imotaanne Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaanne kaatiyaa golliyaa miishshaa minjjiyaasan de'iyaa work'k'aa ubbaa akkeedda. Sooriyaa Kaatiyaw Azaa'eelaw yeddeedda; Azaa'eeli Yerusaalame olanawaa aggi basheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Iyo7aasi gidikko kase iza aawati Yuhuda kawoti Iyoosaafixey, Iyoraamey, Akaziyaasi Xoossas dumma shaakkida miishshata ubbaa izi barkka shaakki woththida dummatida imotata hessaththoka Xoossa Keeththaninne kawo miishshata woththiza minjja keeththan beettida worqqa ubbaa issi bolla shiishshidi Aaraame kawo Azaheeles yeddides; Azaheeley Yerusalaame yuus aggidi guye simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣሲ ጊዲኮ ካሴ ኢዛ ኣዋቲ ዩሁዳ ካዎቲ ኢዮሳፊጼይ፥ ኢዮራሜይ፥ ኣካዚያሲ ጾሳስ ዱማ ሻኪዳ ሚሻታ ኡባ ኢዚ ባርካ ሻኪ ዎዳ ዱማቲዳ ኢሞታታ ሄሳካ ጾሳ ኬኒኔ ካዎ ሚሻታ ዎዛ ሚንጃ ኬን ቤቲዳ ዎርቃ ኡባ ኢሲ ቦላ ሺሺዲ ኣራሜ ካዎ ኣዛሄሌስ ዬዲዴስ፤ ኣዛሄሌይ ዬሩሳላሜ ዩስ ኣጊዲ ጉዬ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ይሁዳ ካዎይ እዮኣስ እያፐ ካሰ ካዎትዳ ይሁዳ ካዎት እዮሳፈፅ፥ እዮራምነ አካዝያስ ጎዳስ ዱማይዳ ሚሸታ፥ ባ እሞታ፥ ፆሳ ኬ እሞታነ ካዎ ጋ ሻሎ ምንጅያ በሳን ደእያ ዎርቃ ኡባ ኤክስ። አራመ ካዋስ አዛሄላስ የድን፥ አዛሄል የሩሳላመ ኦላናዉ ደንዶይሳ አጋግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yihuda kawoy Iyo7aasi iyape kase kawotida Yihuda kawoti Iyosaafexi, Iyoraaminne Akaziyaasi Godaas dummayida miisheta, ba imota, Xoossa keetha imotanne kawo gadho shalo minjiya bessan de7iya worqa ubba ekis. Araame kawas Azaheelas yeddin, Azaheeli Yerusalaame olanaw dendoysa aggaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስ ግን አባቶቹ የይሁዳ ነገሥታት ኢዮሣፍጥ፣ ኢዮሆራም፣ አካዝያስ ለእግዚአብሔር ቀድሰው የለዩአቸውን የተቀደሱ ዕቃዎች በሙሉ፣ እርሱ ራሱ የቀደሳቸው ስጦታዎች እንዲሁም በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥቱ ዕቃ ቤቶች የተገኘውን ወርቅ ሁሉ ሰብስቦ ለሶርያ ንጉሥ ለአዛሄል ላከለት፤ አዛሄልም ከኢየሩሳሌም ተመለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአስም ከእርሱ በፊት የነበሩትን ነገሥታት፥ ማለትም ኢዮሣፍጥ፥ ኢዮራምና አካዝያስ ለእግዚአብሔር ለይተው ያኖሩትን መባና የራሱን መባ ጨምሮ በቤተ መቅደስና በቤተ መንግሥት ግምጃ ቤቶች የነበረውን ወርቅ ሁሉ በመሰብሰብ ገጸ በረከት አድርጎ ለንጉሥ አዛሄል ላከለት፤ ሐዛኤልም ይህን ተቀብሎ ሠራዊቱን ከኢየሩሳሌም መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ኸዓ እቲ ኣቦታቱ ኢዮሳፍጥን ኢዮራምን ኣካዝ፥ ነገስታት ይሁዳ፥ ንእግዚኣብሄር ዝወፈይዎ ዅሉ ቅዱስ ነገርን ንሱ ዝወፈዮን፥ ኣብ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄርን ኣብ ቤተ መንግስትን ዝተረኽበ ዅሉ ወርቂ ኣኪቡ፥ ንኣዛሄል ንጉስ ሶርያ ሰደደሉ። ንሱ ኸዓ ንኢየሩሳሌም ሓዲጉዋ ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣስ ንጉስ ይሁዳ ኸኣ እቲ ኣቦታቱ ዮሳፋጥን ዮራምን ኣሓዝያን፡ ነገስታት ይሁዳ፡ ዝቐደስዎ ዂሉ ቅዱስ ነገርን ንሱ ዝቐደሶን ድማ፡ ኣብ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ናይ ቤተ ንጉስን እተረኽበ ዂሉ ወርቅን ወሲዱ፡ ንሓዛኤል ንጉስ ሶርያ ሰደደሉ። ንሱ ኸኣ ካብ ዮርሳሌም ተመልሰ። |