2 Kings 12:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ብተኣማንነት ስለ ዚሰርሑ፡ ምስቶም ንሰራሕተኛታት ኪህብዎ ገንዘብ ኣብ ኢዶም ዝሃቡ ሰባት ኣይቈጸሩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሠራተኞችም ይከፍሉ ዘንድ ገንዘቡን የሚወስዱትን ሰዎች አይቈጣጠሩአቸውም ነበር፤ በታማኝነት ይሠሩ ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ለሚሠሩት ይሰጡት ነበር፤ የእግዚአብሔርንም ቤት ጠገኑበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሥራው ኃላፊነት የተመረጡትም ሰዎች ፍጹም ታማኞች ስለ ነበሩ ገንዘቡን የሰጡአቸውን ሰዎች አይቆጣጠሩአቸውም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ጎልያ ኦሱዋ ዎቻናዉ ሱንቴዳ አሳቱዋ ኦንነ፥ “ሚሻን አያ አያ ኦድቴ?” ጊደ ኦችቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ አሳቱ አማንያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Golliyaa oosuwaa wochchanaw suntsetteedda asatuwaa ooninne, «Miishshan ayaa ayaa ootseedditee?» giide oochchibeenna; ayaw gooppe, asatuu ammantsiyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Keeththaa ooraththiza asatas miish qanxxanaas doorettida asati mulera ammanettidayta gidida gishshas istta kaalli xeellizaade koshshibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኬ ኦራዛ ኣሳታስ ሚሽ ቃንጻናስ ዶሬቲዳ ኣሳቲ ሙሌራ ኣማኔቲዳይታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታ ካሊ ጼሊዛዴ ኮሺቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ኦሱዋ ፄላናዉ ሱንትዳ አሳት አማነትዳ አስ ግድዳ ግሾ፥ “ሚሽያን አይ አይ ኦደቲ?” ያግድ ኦይችዳ አስ ኦንካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha oosuwa xeellanaw sunthetida asati ammanetida asi gidida gisho, “Miishiyan ay ay oothidetii?” yaagidi oychida asi oonika baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሠራተኞቹ እንዲከፍሉ ገንዘቡ የተሰጣቸው ሰዎች ፍጹም ታማኞች በመሆናቸው ተቈጣጣሪ ማድረግ አላስፈለጋቸውም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለሥራው ኀላፊነት የተመረጡትም ሰዎች ፍጹም ታማኞች ስለ ነበሩ ገንዘቡን የሰጡአቸውን ሰዎች አይቈጣጠሩአቸውም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ሓለፍቲ ስራሕ፥ እቲ ዝኸፍልዎ ገንዘብ ብእምነት ይሰርሕዎ ስለ ዝነበሩ፥ ዝቈፃፀሮም ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ነቲ ዕዮ ዚዐዩ ኺህቡ እቲ ገንዘብ ኣብ ኢዶም ዝሀብዎም ሰብ ብእምነት ስለ ዝገበርዎ፡ ኣይጸባጸብዎምን ነበሩ። |