2 Kings 12:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ገንዘብ ምስ ተነግረ ድማ፡ ኣብ ኢድ እቶም ነቲ ዕዮ ዚዓዩ፡ ንቤት እግዚኣብሄር ዚከታተሉ ሀቡ። ነቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሑ ጸራብትን ሃነጽትን ድማ ሃብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ሰ​በ​ሰ​በ​ው​ንም ገን​ዘብ ሥራ​ውን በሚ​ሠ​ሩና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት በሚ​ጠ​ብ​ቁት እጅ ይሰጡ ነበር። እነ​ር​ሱም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ለሚ​ሠሩ ግን​በ​ኞ​ችና አና​ጢ​ዎች ይሰጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሣጥንም ውስጥ ብዙ ገንዘብ መኖሩን ባዩ ጊዜ የንጉሡ ጸሐፊና የካህናቱ አለቃ ይመጡ ነበር፥ በእግዚአብሔርም ቤት የተገኘውን ቈጥረው በከረጢት ውስጥ ያኖሩት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ትክክለኛውንም ሒሳብ አጣርተው ከመዘገቡ በኋላ ለቤተ መቅደሱ እድሳት ሥራ ኃላፊዎች ያስረክቡ ነበር፤ እነርሱም ገንዘቡን ተረክበው ለአናጢዎችና፥ ለግንበኞች ይሰጡ ነበር፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓይደቴዳ ሚሻ ልክያ ኤሬዳዋፐ ጉይያን፥ ጌሻ ጎልያ ኦሱዋ ዎቻናዉ ሱንቴዳ አሳቶ እሚኖ። ኡንቱንቱ ሚሻ አኪደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን አናጸቶነ ግምቢያዋንቶ እሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Paydetteedda miishshaa likkiyaa ereeddawaappe guyyiyaan, Geeshsha Golliyaa oosuwaa wochchanaw suntsetteedda asatoo immiino. Unttunttu miishshaa akkiide, Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan anaas'etoonne gimbbiyaawanttoo immiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He miishshaza meezaaney erettidaappe guye GODAA Keeththaza ooso alaafeteththan oosisana mala miishshazi doorettida asatas imettees; hessika Xoossa Keeththaa keexxiza anaaxetas, gimbe gimbizaytas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ሚሻዛ ሜዛኔይ ኤሬቲዳፔ ጉዬ ጎዳ ኬዛ ኦሶ ኣላፌቴን ኦሲሳና ማላ ሚሻዚ ዶሬቲዳ ኣሳታስ ኢሜቴስ፤ ሄሲካ ጾሳ ኬ ኬጺዛ ኣናጼታስ፥ ጊምቤ ጊምቢዛይታስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታይበትዳ ሚሽያ ሳላእዳፐ ጉየ፥ ፆሳ ኬ ኦሱዋ ፄላና መላ ሱንትዳ አሳስ እሞሶና። ኤንቲ ሚሽያ ኤክድ፥ ፆሳ ኬን አናፀታስነ ግምበይሳት እሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taybetida miishiya salla7idaape guye, Xoossa keetha oosuwa xeellana mela sunthetida asaas immoosona. Enti miishiya ekidi, Xoossa keethan anaaxetasinne gimbeysati immoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የገንዘቡ ልክም ተመዝኖ ከታወቀ በኋላ፣ የቤተ መቅደሱን ሥራ በኀላፊነት እንዲያሠሩ ለተመደቡት ሰዎች ገንዘቡን ያስረክቧቸዋል፤ ይህም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ለሚሠሩ ዐናጢዎችና ግንበኞች፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ትክክለኛውንም ሒሳብ አጣርተው ከመዘገቡ በኋላ ለቤተ መቅደሱ እድሳት ሥራ ኀላፊዎች ያስረክቡ ነበር፤ እነርሱም ገንዘቡን ተረክበው ለአናጢዎችና፥ ለግንበኞች ይሰጡ ነበር፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተመዝነ ገንዘብ ድማ ነቶም ዝሰርሑ ዋናታት ቤት እግዚኣብሄር ሃብዎም። ንሳቶም ከዓ ነቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሑ ፀረብቲ ዕንፀይትን ሃነፅትን፥
Amharic Tigrinya 2011 እቲ እተመዘነ ገንዘብ ድማ ኣብ ኢድ እቶም ነቲ ዕዮ ዚዐዩ ዋናታት ቤት እግዚኣብሄር ሀቡ። ንሳቶም ከኣ ነቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዚዐዩ ጸረብቲ ዕጨይትን ንሃነጽትን፡