2 Kings 12:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ሳጹን ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረኣዩ፡ ጸሓፊ ንጉስን ሊቀ ኻህናትን ደይቦም፡ ኣብ ሳእኒ ተቐሚጦም ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ገንዘብ ነገሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሣጥኑም ውስጥ የተገኘው ወርቅ ብዙ እንደ ሆነ ባዩ ጊዜ የንጉሡ ጸሓፊና የካህናቱ አለቃ ይመጡ ነበር፤ በእግዚአብሔርም ቤት የተገኘውን ገንዘብ ሁሉ ቈጥረው በከረጢት ውስጥ ያኖሩት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑ ዮዳሄ ግን ሣጥን ወስዶ መክደኛውን ነደለው፥ በመሠዊያውም አጠገብ ወደ እግዚአብሔር ቤት በሚገቡበት መግቢያ በስተ ቀኝ አኖረው፤ ደጁንም የሚጠብቁ ካህናት ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚመጣውን ገንዘብ ሁሉ ያኖሩበት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሣጥኑም በሚሞላበት ጊዜ የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊና ሊቀ ካህናቱ እየመጡ ብሩን በመቁጠር በከረጢት እያሰሩ ያኖሩት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳጽንያ ግዶን ዳሮ ሚሻይ ዳጋቴዳዋ ኡንቱንቱ በኤዳ ዎደ ኡባን፥ ካትያ ጻፊነ ቄሳቱዋ ኡባቱዋ ካፑ ዪኖ፤ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዬዳ ሚሻ ፓይዲደ፥ ቃርጪታቱዋን ቆሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saas'iniyaa giddon daro miishshay dagatteeddawaa unttunttu be'eedda wode ubbaan, kaatiyaa s'aafiinne k'eesatuwaa ubbatuwaa kaappuu yiino; Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa yeedda miishshaa paydiide, k'arc'c'iitatuwaan k'oliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Saaxineza giddon daro miishshi dizayssa beyi be7idi kawoza xaafezinne qeeseta halaqay yiidi yiidi Xoossa Keeththas yida miishshaa qoodi qoodidi karaxiiten gelththi qachchi woththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳጺኔዛ ጊዶን ዳሮ ሚሺ ዲዛይሳ ቤዪ ቤኢዲ ካዎዛ ጻፌዚኔ ቄሴታ ሃላቃይ ዪዲ ዪዲ ጾሳ ኬስ ዪዳ ሚሻ ቆዲ ቆዲዲ ካራጺቴን ጌል ቃቺ ዎቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሳፅንያን ዳሮ ሚሸይ ዳጋየትዳይሳ በእዳ ዎደ ኡባን፥ ካዎ ፃፈይነ ካህነ ሀላቃይ ይድ፥ ሚሽያ ታይብድ፥ ካርፂታን ቆሎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti saaxiniyan daro miishey dagaayetidaysa be7ida wode ubban, kawo xaafeynne kahine halaqay yidi, miishiya taybidi, karxiitan qoloosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሣጥኑም ውስጥ ብዙ ገንዘብ መኖሩን በሚያዩበት ጊዜ ሁሉ፣ የንጉሡ ጸሐፊና ሊቀ ካህናቱ መጥተው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የገባውን ገንዘብ ቈጥረው በየከረጢቱ በማስገባት ቋጥረው ያኖሩት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሣጥኑም በሚሞላበት ጊዜ የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊና ሊቀ ካህናቱ እየመጡ ብሩን በመቊጠር በከረጢት እያሰሩ ያኖሩት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ሳፁን ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረአዩ፥ ናይ ንጉስ ፀሓፍን እቲ ሊቀ ካህናትን ከይዶም፥ ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ገንዘብ ቈፂሮም ኣብ ከረጢት ኣሰርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ኣብቲ ሳጹን ብዙሕ ግንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረኣዩ፡ ናዩ ንጉስ ጸሓፍን እቲ ሊቀ ኻህናትን ደየቡ፡ ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር እተረኽበ ገንዘብ ቈጺሮም ኣብ ኣኽያሽ ኣሰርዎ። |