2 Kings 12:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብቲ ሳጹን ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረኣዩ፡ ጸሓፊ ንጉስን ሊቀ ኻህናትን ደይቦም፡ ኣብ ሳእኒ ተቐሚጦም ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ገንዘብ ነገሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሣ​ጥ​ኑም ውስጥ የተ​ገ​ኘው ወርቅ ብዙ እንደ ሆነ ባዩ ጊዜ የን​ጉሡ ጸሓ​ፊና የካ​ህ​ናቱ አለቃ ይመጡ ነበር፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት የተ​ገ​ኘ​ውን ገን​ዘብ ሁሉ ቈጥ​ረው በከ​ረ​ጢት ውስጥ ያኖ​ሩት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑ ዮዳሄ ግን ሣጥን ወስዶ መክደኛውን ነደለው፥ በመሠዊያውም አጠገብ ወደ እግዚአብሔር ቤት በሚገቡበት መግቢያ በስተ ቀኝ አኖረው፤ ደጁንም የሚጠብቁ ካህናት ወደ እግዚአብሔር ቤት የሚመጣውን ገንዘብ ሁሉ ያኖሩበት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሣጥኑም በሚሞላበት ጊዜ የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊና ሊቀ ካህናቱ እየመጡ ብሩን በመቁጠር በከረጢት እያሰሩ ያኖሩት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳጽንያ ግዶን ዳሮ ሚሻይ ዳጋቴዳዋ ኡንቱንቱ በኤዳ ዎደ ኡባን፥ ካትያ ጻፊነ ቄሳቱዋ ኡባቱዋ ካፑ ዪኖ፤ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዬዳ ሚሻ ፓይዲደ፥ ቃርጪታቱዋን ቆሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saas'iniyaa giddon daro miishshay dagatteeddawaa unttunttu be'eedda wode ubbaan, kaatiyaa s'aafiinne k'eesatuwaa ubbatuwaa kaappuu yiino; Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa yeedda miishshaa paydiide, k'arc'c'iitatuwaan k'oliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saaxineza giddon daro miishshi dizayssa beyi be7idi kawoza xaafezinne qeeseta halaqay yiidi yiidi Xoossa Keeththas yida miishshaa qoodi qoodidi karaxiiten gelththi qachchi woththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳጺኔዛ ጊዶን ዳሮ ሚሺ ዲዛይሳ ቤዪ ቤኢዲ ካዎዛ ጻፌዚኔ ቄሴታ ሃላቃይ ዪዲ ዪዲ ጾሳ ኬስ ዪዳ ሚሻ ቆዲ ቆዲዲ ካራጺቴን ጌል ቃቺ ዎቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሳፅንያን ዳሮ ሚሸይ ዳጋየትዳይሳ በእዳ ዎደ ኡባን፥ ካዎ ፃፈይነ ካህነ ሀላቃይ ይድ፥ ሚሽያ ታይብድ፥ ካርፂታን ቆሎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti saaxiniyan daro miishey dagaayetidaysa be7ida wode ubban, kawo xaafeynne kahine halaqay yidi, miishiya taybidi, karxiitan qoloosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሣጥኑም ውስጥ ብዙ ገንዘብ መኖሩን በሚያዩበት ጊዜ ሁሉ፣ የንጉሡ ጸሐፊና ሊቀ ካህናቱ መጥተው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የገባውን ገንዘብ ቈጥረው በየከረጢቱ በማስገባት ቋጥረው ያኖሩት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሣጥኑም በሚሞላበት ጊዜ የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊና ሊቀ ካህናቱ እየመጡ ብሩን በመቊጠር በከረጢት እያሰሩ ያኖሩት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ሳፁን ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረአዩ፥ ናይ ንጉስ ፀሓፍን እቲ ሊቀ ካህናትን ከይዶም፥ ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝተረኽበ ገንዘብ ቈፂሮም ኣብ ከረጢት ኣሰርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣብቲ ሳጹን ብዙሕ ግንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረኣዩ፡ ናዩ ንጉስ ጸሓፍን እቲ ሊቀ ኻህናትን ደየቡ፡ ነቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር እተረኽበ ገንዘብ ቈጺሮም ኣብ ኣኽያሽ ኣሰርዎ።