2 Kings 12:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻብዓይ ዓመት የሁ፡ ዮኣስ ነገሰ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ኣርብዓ ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ሲብያ ብኤርሸባ ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩ በነገሠ በሰባተኛው ዓመት ኢዮአስ ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም አርባ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ሳቢያ የተባለች የቤርሳቤህ ሴት ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሰባት ዓመት ልጅ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዩ በእስራኤል በነገሠ በሰባተኛው ዓመት ኢዮአስ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ አርባ ዓመት ገዛ፤ የእርሱ እናት ጺቢያ ተብላ የምትጠራ የቤርሳቤህ ከተማ ተወላጅ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዩ እስራኤልያ ቢታን ካተቴዳ ላፑን ላይን፥ እዮኣስ ይሁዳን ካተቴዳ፤ እ የሩሳላመን ኦይታሙ ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ጺብያ፤ አ በርሳበሀ ካታማፐ ዬዳ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyu Israa'eeliyaa biittan kaateteedda laappuntsa laytsan, Iyo'aassi Yihudaan kaateteedda; I Yerusaalamen oytamu laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay S'iibiyaa; Aa Berssaabeha katamaappe yeedda asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy kawotida laappunththa layththan Iyo7aasi kawotides; izi Yerusalaamen uttidi 40 layth haarides; iza aaya Sabiyo geetettizaara Bersaabehe kataman yelettadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ካዎቲዳ ላፑን ላይን ኢዮኣሲ ካዎቲዴስ፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 40 ላይ ሃሪዴስ፤ ኢዛ ኣያ ሳቢዮ ጌቴቲዛራ ቤርሳቤሄ ካታማን ዬሌታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ፥ እስራኤለ ቢታን ካዎትዳ ላፑን ላይን፥ እዮኣስ ይሁዳን ካዎትስ፤ እ የሩሳላመን ኦይታሙ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ሳቦ፤ እያ በርሳበ ማጫስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy, Isra7eele biittan kawotida laapuntho laythan, Iyo7aasi Yihudan kawotis; I Yerusalaamen oytamu laythi kawotis. Iya aaye sunthay Saabo; iya Barsaabe maccas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩ በነገሠ በሰባተኛው ዓመት ኢዮአስ ነገሠ፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም አርባ ዓመት ገዛ። እናቱ ሳብያ የተባለች የቤርሳቤህ ከተማ ተወላጅ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዩ በእስራኤል በነገሠ በሰባተኛው ዓመት ኢዮአስ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ አርባ ዓመት ገዛ፤ የእርሱ እናት ጺቢያ ተብላ የምትጠራ የቤርሳቤህ ከተማ ተወላጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ኣብ እስራኤል ምስ ነገሰ ኣብ ሻውዐይቲ ዓመቱ፤ ኢዮኣስ ኣብ ይሁዳ ነገሰ። ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ኣርብዓ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ሳብያ እትበሃል በዓልቲ ቤርሳቤህ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንየሁ ኣብ ሳብዐይቲ ዓመቱ ዮኣብ ነገሰ፡ ኣብ ዮርሳሌም ከኣ ኣርብዓ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ጺብያ፡ ንሳ ኻብ ብኤርሸባዕ እያ። |