2 Kings 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሓለቓ ሚእቲ ድማ ከምቲ ካህን ዮያዳ ዝኣዘዞ ዅሉ ገበሩ፣ ነፍሲ ወከፎም ድማ ነቶም ብሰንበት ኪኣትዉ ዘለዎም ሰቡ ምስቶም ብሰንበት ኪወጹ ዘለዎም ሰቡ ሒዞም ናብ ካህን ዮያዳ መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መቶ አለቆችም ብልሁ ዮዳሄ ያዘዛቸውን ሁሉ አደረጉ፤ ከእነርሱም እያንዳንዱ በሰንበት ይገቡ የነበሩትን፥ በሰንበትም ይወጡ የነበሩትን ሰዎች ይዘው ወደ ካህኑ ወደ ዮዳሄ መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መቶ አለቆችም ካህኑ ዮዳሄ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ፤ ከእነርሱም እያንዳንዱ በሰንበት ይገቡ የነበሩትን፥ በሰንበቱም ይወጡ የነበሩትን ሰዎች ይዘው ወደ ካህኑ ወደ ዮዳሄ መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጦር መኰንኖቹም ዮዳሄ የሰጠውን መመሪያ በመቀበል በሰንበት ቀን ለዘብ ጥበቃ የሚሰማሩትንና ከዘብ ጥበቃም የሚወጡትን ጭፍሮቻቸውን ጭምር አሰልፈው ወደ እርሱ አመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካፓቱ ቄሲ ዮዳሄ አዛዜዳዋ ኡባ ኦድኖ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ሳምባታ ጋላሳን ናጉዋ ካላይ ጋኬዳዋንታካ ናጉዋ ካላን ፖሌዳዋንታካ አኪደ፥ ቄስያ ዮዳሄኮ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He kaappatuu k'eesii Yoodaahe azazeeddawaa ubbaa ootseeddino. Unttunttu ubbaykka Sambbata gallassan naaguwaa kaalay gakkeeddawanttakka naaguwaa kaalan poleeddawanttakka akkiide, k'eesiyaa Yoodaahekko yeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mato halaqati qeese Yoodahey azazizayssa ubbaaka ooththida; isttafe issoy issoy sambata gallas zabe naaganaas gelizaytinne zabe naagidi kezizayti bana kaallizayta kaaleththi ekkidi qeese Yoodahekko gakki wodhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማቶ ሃላቃቲ ቄሴ ዮዳሄይ ኣዛዚዛይሳ ኡባካ ኦዳ፤ ኢስታፌ ኢሶይ ኢሶይ ሳምባታ ጋላስ ዛቤ ናጋናስ ጌሊዛይቲኔ ዛቤ ናጊዲ ኬዚዛይቲ ባና ካሊዛይታ ካሌ ኤኪዲ ቄሴ ዮዳሄኮ ጋኪ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሀላቃት፥ ካህነይ ዮዳሄ ኪትዳባ ኡባ ኦዶሶና። ኤንቲ ኡባይ ሳምባታ ጋላሳን ናጎ ማራይ ጋክዳይሳታነ ናጉዋ ማራ ፖልዳይሳታ ኤክድ፥ ካህንያ ዮዳሄኮ ይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He halaqati, kahiney Yoodahe kiittidaba ubbaa oothidosona. Enti ubbay Sambaata gallasan naago maaray gakidaysatanne naaguwa maara polidaysata ekidi, kahiniya Yoodaheko yidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመቶ አለቆቹም ካህኑ ዮዳሄ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ፤ እያንዳንዳቸውም በሰንበት ዕለት ለዘብ ጥበቃ የሚገቡትንና ከዘብ ጥበቃ የሚወጡትን ጭፍሮቻቸውን ይዘው ወደ ካህኑ ወደ ዮዳሄ መጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጦር መኰንኖቹም ዮዳሄ የሰጠውን መመሪያ በመቀበል በሰንበት ቀን ለዘብ ጥበቃ የሚሰማሩትንና ከዘብ ጥበቃም የሚወጡትን ጭፍሮቻቸውን ጭምር አሰልፈው ወደ እርሱ አመጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣሕሉቕ ሚእቲ ድማ ኸምቲ ኻህን ዮዳሄ ዝኣዘዞም ኵሉ ገበሩ፤ ነፍሲ ወከፎም ድማ ሰሰቦም ሒዞም ነቶም ብሰንበት ዝሰርሑን ብሰንበት ዝዓርፉን ሒዞም ናብ ካህን ዮዳሄ መፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሓላቑ ሚእቲ ኸኣ ከምቲ ኻህን ዮያዳ ዝኣዘዞም ኲሉ ገበሩ፡ ነፍሲ ወከፍ ሰሰቦም፡ ነቶም ብሰንበት ዚኣትው ምስቶም ብሰንበት ዚወጹ ገይሮም ወሰድዎም፡ ናብ ካህን ዮያዳ ድማ መጹ። |