2 Kings 11:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዝካ ድማ ንንጉስ ከበቦ። ናብ መሮር ዚመጽእ ድማ ይቕተል። ንጉስ ድማ ክወጽእን ክኣቱን ከሎ ምስኡ ኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡንም በዙሪያው ክበቡት፤ የጦር ዕቃችሁም በእጃችሁ ይሁን፤ በሰልፋችሁም መካከል የሚገባ ይገደል፤ ንጉሡም በወጣና በገባ ጊዜ ከእርሱ ጋር ሁኑ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡንም በዙሪያው ክበቡት፥ የጦር ዕቃችሁም በእጃችሁ ይሁን፤ በሰልፋችሁ መካከል የሚገባ ይገደል፤ ንጉሡም በወጣና በገባ ጊዜ ከእርሱ ጋር ሁኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ኢዮአስን በዙሪያው በምትጠብቁበትም ጊዜ ሰይፋችሁን መዛችሁ ወደሚሄድበት ስፍራ ሁሉ አብራችሁ ሂዱ፤ ወደ እናንተ ለመቅረብ የሚደፍር ማንም ቢኖር ይገደል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦላ ሚሻ ኦይቂደ፥ ካትያ ግዶዪደ፥ ካቲ ከስያ ዎደነ ገልያ ዎደ ኡባን አናና እትፐ ደእኖ። ህንተኮ ሺቅያ ኦናካ ዎተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ola miishshaa oyk'k'iide, kaatiyaa giddoyiide, kaatii kesiyaa wodenne geliyaa wode ubbaan aanana ittippe de'ino. Hinttekko shiik'iyaa oonakka wod'ite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ubbayka intte massara massara oykkidi kawoza yuushon eqqite; intteko shiiqiza asi diikko hayqqo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኡባይካ ኢንቴ ማሳራ ማሳራ ኦይኪዲ ካዎዛ ዩሾን ኤቂቴ፤ ኢንቴኮ ሺቂዛ ኣሲ ዲኮ ሃይቆ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦላ ሚሸ ኦይክድ፥ ካዋ ግዶን ዎድ፥ ካዎይ ከይያ ዎደነ ገልያ ዎደ ኡባን እያራ እስፈ ደኦ። ህንተኮ ሺቅያ ኦናካ ዎተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ola miishe oykidi, kawa giddon wothidi, kawoy keyiya wodenne geliya wode ubban iyara issife de7o. Hinteko shiiqiya oonaka wodhite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁላችሁም መሣሪያችሁን ይዛችሁ በንጉሡ ዙሪያ ሁኑ፤ የሚቀርባችሁ ቢኖር ግን ይገደል። ንጉሡ በሚወጣበትም ሆነ በሚገባበት ጊዜ ሁሉ አትለዩት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮአስን በዙሪያው በምትጠብቁበትም ጊዜ ሰይፋችሁን መዛችሁ ወደሚሄድበት ስፍራ ሁሉ አብራችሁ ሂዱ፤ ወደ እናንተ ለመቅረብ የሚደፍር ማንም ቢኖር ይገደል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍኩም ከዓ ኣፅዋርኩም ኣብ ኢድኩም ሒዝኩም ንንጉስ ኢዮኣስ ብዙርያኡ ኽበብዎ። ነቲ ኣብ ማእኸል ሰልፍኹም ዝኣቱ ድማ ቕተልዎ። እቲ ንጉስ ክወፅእን ክኣቱን እንተሎ ኸዓ፥ ምስኡ ኹኑ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ወከፍ ከኣ ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዙ ንንጉስ ብዙርያኡ ኽበብዎ። እቲ ጥሒሱ ኣብ መስርዕ ዚኣቱ ድማ ይሙት። እቲ ንጉስ ኪወጽእን ኪኣቱን ከሎ ኸኣ፡ ምስኡ ኹኑ። |