2 Kings 11:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዝካ ድማ ንንጉስ ከበቦ። ናብ መሮር ዚመጽእ ድማ ይቕተል። ንጉስ ድማ ክወጽእን ክኣቱን ከሎ ምስኡ ኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡ​ንም በዙ​ሪ​ያው ክበ​ቡት፤ የጦር ዕቃ​ች​ሁም በእ​ጃ​ችሁ ይሁን፤ በሰ​ል​ፋ​ች​ሁም መካ​ከል የሚ​ገባ ይገ​ደል፤ ንጉ​ሡም በወ​ጣና በገባ ጊዜ ከእ​ርሱ ጋር ሁኑ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡንም በዙሪያው ክበቡት፥ የጦር ዕቃችሁም በእጃችሁ ይሁን፤ በሰልፋችሁ መካከል የሚገባ ይገደል፤ ንጉሡም በወጣና በገባ ጊዜ ከእርሱ ጋር ሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ኢዮአስን በዙሪያው በምትጠብቁበትም ጊዜ ሰይፋችሁን መዛችሁ ወደሚሄድበት ስፍራ ሁሉ አብራችሁ ሂዱ፤ ወደ እናንተ ለመቅረብ የሚደፍር ማንም ቢኖር ይገደል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦላ ሚሻ ኦይቂደ፥ ካትያ ግዶዪደ፥ ካቲ ከስያ ዎደነ ገልያ ዎደ ኡባን አናና እትፐ ደእኖ። ህንተኮ ሺቅያ ኦናካ ዎተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ola miishshaa oyk'k'iide, kaatiyaa giddoyiide, kaatii kesiyaa wodenne geliyaa wode ubbaan aanana ittippe de'ino. Hinttekko shiik'iyaa oonakka wod'ite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte ubbayka intte massara massara oykkidi kawoza yuushon eqqite; intteko shiiqiza asi diikko hayqqo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኡባይካ ኢንቴ ማሳራ ማሳራ ኦይኪዲ ካዎዛ ዩሾን ኤቂቴ፤ ኢንቴኮ ሺቂዛ ኣሲ ዲኮ ሃይቆ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦላ ሚሸ ኦይክድ፥ ካዋ ግዶን ዎድ፥ ካዎይ ከይያ ዎደነ ገልያ ዎደ ኡባን እያራ እስፈ ደኦ። ህንተኮ ሺቅያ ኦናካ ዎተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ola miishe oykidi, kawa giddon wothidi, kawoy keyiya wodenne geliya wode ubban iyara issife de7o. Hinteko shiiqiya oonaka wodhite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁላችሁም መሣሪያችሁን ይዛችሁ በንጉሡ ዙሪያ ሁኑ፤ የሚቀርባችሁ ቢኖር ግን ይገደል። ንጉሡ በሚወጣበትም ሆነ በሚገባበት ጊዜ ሁሉ አትለዩት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮአስን በዙሪያው በምትጠብቁበትም ጊዜ ሰይፋችሁን መዛችሁ ወደሚሄድበት ስፍራ ሁሉ አብራችሁ ሂዱ፤ ወደ እናንተ ለመቅረብ የሚደፍር ማንም ቢኖር ይገደል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍኩም ከዓ ኣፅዋርኩም ኣብ ኢድኩም ሒዝኩም ንንጉስ ኢዮኣስ ብዙርያኡ ኽበብዎ። ነቲ ኣብ ማእኸል ሰልፍኹም ዝኣቱ ድማ ቕተልዎ። እቲ ንጉስ ክወፅእን ክኣቱን እንተሎ ኸዓ፥ ምስኡ ኹኑ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ወከፍ ከኣ ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዙ ንንጉስ ብዙርያኡ ኽበብዎ። እቲ ጥሒሱ ኣብ መስርዕ ዚኣቱ ድማ ይሙት። እቲ ንጉስ ኪወጽእን ኪኣቱን ከሎ ኸኣ፡ ምስኡ ኹኑ።