2 Kings 11:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ኣዘዞም፡ እዚ ድማ እቲ ክትገብርዎ ዘለኩም ነገር እዩ፤ ሲሶ ካባኻትኩም ብሰንበት እትኣትዉ ሓለውቲ ቤት ንጉስ እውን ኪዀኑ ኣለዎም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ብሎ አዘዛቸው፥ “እንዲህ አድርጉ፤ በሰንበት ቀን ከምትገቡት ከእናንተ ከሦስት አንዱ እጅ በበር ተቀምጣችሁ የንጉሡን ቤት ዘብ ጠብቁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። እንዲህ አድርጉ፤ በሰንበት ቀን ከምትገቡት ከእናንተ ከሦስት አንዱ እጅ የንጉሡን ቤት ዘብ ጠብቁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚከተለውን ትእዛዝ ሰጣቸው፤ “በሰንበት ቀን ለዘብ ጥበቃ በምትሰማሩበት ጊዜ ከእናንተ ከሦስት አንዱ እጅ ቤተ መንግሥቱን ይጠብቅ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ኦናባይ ሀዋ። ሳምባታን ናጎ ገልያ ካላይ ጋኬዳ ህንተንቱ ሄዙ ጭታፐ እት ጭታይ ካትያ ጎልያ ናጎ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttuntta, «Hinttenttu ootsanabay hawaa. Sambbatan naagoo geliyaa kaalay gakkeedda hinttenttu heezzu c'itaappe itti c'itay kaatiyaa golliyaa naago; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi isttas, «Intte ooththanay heedzdzu kezi shaakettidi sambata gallas zabe naagizayta garsafe koyroyssi kawo keeth naago. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ኦናይ ሄ ኬዚ ሻኬቲዲ ሳምባታ ጋላስ ዛቤ ናጊዛይታ ጋርሳፌ ኮይሮይሲ ካዎ ኬ ናጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታ፥ “ህንተ ኦናባይ ሀይሳ፤ ሳምባታን ናጋናዉ ገልያ ማራይ ጋክዳ ህንተ ሄ ጩጋፐ እስ ጩጋ ካዋ ኬ ናጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I enta, “Hinte oothanabay haysa; Sambaatan naaganaw geliya maaray gakida hinte heedzu cugaape issi cugaa kawa keethaa naago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም ሲል አዘዛቸው፤ “እናንተ የምታደርጉት ይህ ነው፤ በሦስት ምድብ ሆናችሁ በሰንበት ዕለት ዘብ ከምትጠብቁት መካከል አንዱ እጅ ቤተ መንግሥቱን ይጠብቅ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚከተለውን ትእዛዝ ሰጣቸው፤ “በሰንበት ቀን ለዘብ ጥበቃ በምትሰማሩበት ጊዜ ከእናንተ ከሦስት አንዱ እጅ ቤተ መንግሥቱን ይጠብቅ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ኢሉ ድማ ኣዘዞም፦ “ሓደ ሲሶ ኻብቶም ብሰንበት ስራሕ ዝኣትዉ፥ ቤተ መንግስቲ ይሓልዉ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ኢሉ ኸኣ ኣዘዞም፡ እቲ እትገብርዎ ነገር እዚ እዩ፡ እቶም ካባኻትኩም ብሰንበት ዚኣትው፡ ሲሶ ሓለዋ ቤት ንጉስ ይሐልው፡ |