2 Kings 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሳብዐይቲ ዓመት ድማ ዮያዳ ልኢኹ ነቶም ሓለቓ ሚእቲ ምስቶም ሓለቓን ሓለውትን ኣምጺኡ ናብ ቤት የሆዋ ኣምጽኦም፡ ቃል ኪዳን ኣተወሎም፡ ናብ ቤት የሆዋ ኣእትዩ ድማ ኣርኣዮም ወዲ ንጉስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ዓመት ዮዳሄ ልኮ፥ በኮ​ራ​ው​ያ​ንና በዘ​በ​ኞች ላይ ያሉ​ትን የመቶ አለ​ቆች ወሰደ፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት አገ​ባ​ቸው፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ኪዳን አደ​ረገ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት አማ​ላ​ቸው፤ የን​ጉ​ሡ​ንም ልጅ አሳ​ያ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛውም ዓመት ዮዳሄ ልኮ በካራውያንና በዘበኞች ላይ ያሉትን የመቶ አለቆች ወሰደ፥ ወደ እግዚአብሔርም ቤት አገባቸው፤ ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፥ በእግዚአብሔርም ቤት አማላቸው፥ የንጉሡንም ልጅ አሳያቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በሰባተኛው ዓመት ካህኑ ዮዳሄ ለንጉሡ ክብር ዘቦችና ለቤተ መንግሥቱ ጠባቂዎች ሁሉ ኃላፊዎች ወደ ሆኑት የጦር መኰንኖች ሁሉ ልኮ ወደ ቤተ መቅደስ እንዲመጡ አስጠራቸው፤ በዚያም ሊያደርገው ያቀደውን ይስማሙበት ዘንድ በመሐላ እንዲያረጋግጡለት አደረገ፤ ከዚያም በኋላ የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን አሳያቸውና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ላይን ዮዳሄ ካትያ ናግያዋንቱነ ካትያ ጎልያ ናግያዋንቱ ካፓቶ ኪቲደ፥ ባረኮ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አህሴዳ። ኡንቱንቱና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቲደ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ጫቂሴዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ካትያ ናኣ ዮኣሻ በሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa laytsan Yoodaahe kaatiyaa naagiyaawanttunne kaatiyaa golliyaa naagiyaawanttu kaappatoo kiittiide, barekko Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa ahiseedda. Unttunttunna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'etiide, unttunttu Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan c'aak'k'iseedda. Hewaappe guyyiyaan, unttunttu kaatiyaa na'aa Yo'aasha besseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappunththo layththan Yoodahey kiita yeddidi Kaara dere asinne zabe naagizayta azaziza mato halaqata izi dizasoho GODAA Keeth yaana mala azazides; izi isttara caaqettidi GODAA keeththan caaqeththides; hessafe guye kawaa naaza istta bessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ላይን ዮዳሄይ ኪታ ዬዲዲ ካራ ዴሬ ኣሲኔ ዛቤ ናጊዛይታ ኣዛዚዛ ማቶ ሃላቃታ ኢዚ ዲዛሶሆ ጎዳ ኬ ያና ማላ ኣዛዚዴስ፤ ኢዚ ኢስታራ ጫቄቲዲ ጎዳ ኬን ጫቄዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ካዋ ናዛ ኢስታ ቤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ላይን ዮዳሄይ ካዋ ናገይሳታነ ካዎ ጋ ናገይሳታ ሀላቃታስ ኪትድ፥ ባኮ ፆሳ ኬ ኤህስ። ኤንታራ ጫቅድ፥ ኤንታ ፆሳ ኬን ጫቅስስ፤ ኤንታ ካዋ ናኣ እዮኣሳ በስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntha laythan Yoodahey kawa naageysatanne kawo gadho naageysata halaqatas kiittidi, baako Xoossa keethi ehis. Entara caaqidi, enta Xoossa keethan caaqisis; enta kawa na7aa Iyo7aasa bessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛውም ዓመት ዮዳሄ ልኮ ካራውያንንና ዘብ ጠባቂዎቹን የሚያዝዙትን የመቶ አለቆች እርሱ ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንዲመጡ አደረገ። ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን በማድረግ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ አስማላቸው፤ ከዚያም የንጉሡን ልጅ አሳያቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በሰባተኛው ዓመት ካህኑ ዮዳሄ ለንጉሡ ክብር ዘቦችና ለቤተ መንግሥቱ ጠባቂዎች ሁሉ ኀላፊዎች ወደሆኑት የጦር መኰንኖች ሁሉ ልኮ ወደ ቤተ መቅደስ እንዲመጡ አስጠራቸው፤ በዚያም ሊያደርገው ያቀደውን ይስማሙበት ዘንድ በመሐላ እንዲያረጋግጡለት አደረገ፤ ከዚያም በኋላ የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን አሳያቸውና፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ሻውዐይቲ ዓመት ከዓ ኻህን ዮዳሄ ነቶም ኣዘዝቲ ሓለውቲ ንጉስን ሓለውቲ ቤተ መንግስትን ልኢኹ ኣምፅኦም፤ ናብኡ ድማ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣእተዎም፤ “ኪዳን እተዉለይ” ኢሉ ኸዓ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምሓሎም፤ ነቲ ወዲ ንጉስ ድማ ኣርኣዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳብዐይቲ ዓመት ከኣ ዮያዳ ነቶም ናይ ካራውያን ሓላቑ ሚእትታትን ንዘብዔኛታትን ልኢኹ ኣምጽኦም፡ ናብኡ ድማ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣእተዎም፡ ምሳታቶም ኪዳን ኣትዩ ኸኣ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምሐሎም፡ ነቲ ወዲ ንጉስ ድማ ኣርኣዮም።