2 Kings 11:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴባ ጓል ንጉስ ዮራም ሓብቲ ኣሓዝያ ግና ንዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ ሒዛ ካብ መንጎ እቶም ዝተቐትሉ ደቂ ንጉስ ሰረቐቶ። ንኸይቕተል ድማ፡ ንሱን መጥበዊኣን ኣብ መደቀሲ ክፍሊ ኣትልያ ሓብእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የንጉሡ የኢዮራም ልጅ የአካዝያስ እኅት ኢዮሳቡሄም የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ከተገደሉት ከንጉሡ ልጆች መካከል ሰርቃ ወሰደችው፤ እርሱንና ሞግዚቱንም ወደ እልፍኝ ወሰደች፤ ከጎቶልያም ሸሸገችው፤ አልገደሉትምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የንጉሡ የኢዮራም ልጅ የአካዝያስ እኅት ዮሳቤት የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ወስዳ ከተገደሉት ከንጉሥ ልጆች መካከል ሰረቀችው፤ እርሱንና ሞግዚቱንም ወደ እልፍኝ ወሰደች፥ እንዳይገደልም ከጎቶልያ ሸሸጉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሷም እጅ ማምለጥ የቻለ የአካዝያስ ልጅ ኢዮአስ ብቻ ነበር፤ እርሱም እንኳ ከሌሎቹ ጋር እንዲገደል ተመክሮበት ነበር፤ ነገር ግን አክስቱ የነበረችው በአባትዋ በኩል የንጉሥ አካዝያስ እኅት የሆነችው፥ የንጉሥ ኢዮራም ልጅ ይሆሼባዕ በመደበቅ ከሞት አዳነችው፤ እርሷም እርሱንና ሞግዚቱን ወስዳ በቤተ መቅደሱ ግቢ በሚገኘው ማረፊያ ክፍል ውስጥ ስለ ደበቀችው በዐታልያ እጅ ሳይገደል ቀረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካትያ ዮራማ ናታ፥ አካዝያሳ ምቻታ ይሆሸባአ፥ ሀይቃናዉ ደእያ ካትያ ናናቱዋ ግዶፐ አካዝያሳ ናኣ ዮኣሻ ዉኣደ አካዱ። አነ አ ንያኖነ ሂጻ ጎለን ቆሳደ፥ አታላ ዎናዳን አሻዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Kaatiyaa Yoraama naatta, Akaaziyaasa michchata Yihoshebaa'a, hayk'k'anaw de'iyaa kaatiyaa naanatuwaa giddoppe Akaaziyaasa na'aa Yo'aasha wuu'aade akkaaddu. Aane Aa d'antsiyaanonne hiis'a gollen k'osaade, Ataala wod'enaadan ashshaadu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Iyoraame naa Akaziyaasa michcho Yosabeeta hayqqana shiiqi uttida kawo nayta giddofe Akaziyaasa naaza Iyo7aasa kaysa ekkadus. Istti iza wodhontta mala Gottoliyappe iza qotta ekkada izanne iza naagizaaro issi ilpinne keeththan gelththa qottadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኢዮራሜ ና ኣካዚያሳ ሚቾ ዮሳቤታ ሃይቃና ሺቂ ኡቲዳ ካዎ ናይታ ጊዶፌ ኣካዚያሳ ናዛ ኢዮኣሳ ካይሳ ኤካዱስ። ኢስቲ ኢዛ ዎንታ ማላ ጎቶሊያፔ ኢዛ ቆታ ኤካዳ ኢዛኔ ኢዛ ናጊዛሮ ኢሲ ኢልፒኔ ኬን ጌል ቆታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካዋ እዮራማ ናእያ፥ አካዝያሳ ምችያ ዮሳቤታ፥ ሀይቃናዉ ደእያ ካዋ ናይታ ግዶፈ አካዝያሳ ናኣ እዮኣሳ ካይሳዳ ኤካሱ። እያነ እያ ድችያሮ ኤፋዳ ኬን ቆሳዳ፥ ጎቶላ ዎናዳ አሻሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kawa Iyoraama na7iya, Akaziyaasa michiya Yosabeeta, hayqanaw de7iya kawa nayta giddofe Akaziyaasa na7aa Iyo7aasa kaysada ekasu. Iyanne iya dichiyaro efada keethan qosada, Gotolo wodhonnaada ashshasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የንጉሥ ኢዮራም ልጅ፣ የአካዝያስ እኅት ዮሳቤት ግን የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ሊገደሉ ከነበሩት ልዑላን መካከል ሰርቃ ወሰደችው። እንዳይገድሉትም ከጎቶልያ በመደበቅ እርሱንና ሞግዚቱን በአንድ እልፍኝ ሸሸገቻቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርስዋም እጅ ማምለጥ የቻለ የአካዝያስ ልጅ ኢዮአስ ብቻ ነበር፤ እርሱም እንኳ ከሌሎቹ ጋር እንዲገደል ተመክሮበት ነበር፤ ነገር ግን አክስቱ የነበረችው በአባትዋ በኩል የንጉሥ አካዝያስ እኅት የሆነችው፥ የንጉሥ ኢዮራም ልጅ ይሆሼባዕ በመደበቅ ከሞት አዳነችው፤ እርስዋም እርሱንና ሞግዚቱን ወስዳ በቤተ መቅደሱ ግቢ በሚገኘው ማረፊያ ክፍል ውስጥ ስለ ደበቀችው በዐታልያ እጅ ሳይገደል ቀረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ዮሳቤት ጓል ንጉስ ኢዮራም፥ ሓፍቲ ኣካዝ፥ ንኢዮኣስ ወዲ ኣካዝ ካብ ማእኸል እቶም ዝተቐትሉ ደቂ ንጉስ ኣምሊቛ ወሰደቶ እሞ፥ ንእኡን ንመጕዚቱን ናብ ሕልፍኚ ዓራት ኣእትያ ኻብ ቅድሚ ጎቶልያ ሓብአቶ፤ እንተይተቐተለ ድማ ተረፈ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ የሆሸና ጓል ንጉስ ዮራም፡ ሓብቲ ኣሓዝያ፡ ንዮኣስ ወዲ ኣሓዚያ ኻብ ማእከል እቶም እተቐትሉ ደቂ ንጉስ ሰሪቓ ወሰደቶ እሞ፡ ንእኡን ንመጒዚቱን ኣብ ሕልፍኚ ዓራት ኣእትያ ኻብ ቅድሚ ዓታልያ ሐብኣቶ፡ ኣይተቐትለን ድማ። |