2 Kings 11:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካህን ዮያዳ ግና ነቶም ሓላቑ ሚእቲ ዝዀኑ ኣገልገልቲ ሰራዊት ኣዘዞም እሞ፡ ካብ መሮር ወጺኣ ነቲ ብሰይፊ ዚስዕባ ቅተሎ። እቲ ካህን ድማ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትሕረድ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ዮዳሄ በጭ​ፍ​ራው ላይ የተ​ሾ​ሙ​ትን የመቶ አለ​ቆች፥ “ወደ ሰልፉ መካ​ከል አው​ጡ​አት፤ የሚ​ከ​ተ​ላ​ት​ንም በሰ​ይፍ ግደ​ሉት” ብሎ አዘ​ዛ​ቸው፤ ካህኑ፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት አት​ገ​ደል” ብሎ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ዮዳሄ በጭፍራው ላይ የተሾሙትን የመቶ አለቆች። ወደ ሰልፉ መካከል አውጡአት፤ የሚከተላትንም በሰይፍ ግደሉት ብሎ አዘዛቸው፤ ካህኑ። በእግዚአብሔር ቤት አትገደል ብሎአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮዳሄ በበኩሉ ዐታልያ በቤተ መቅደሱ ክልል ውስጥ እንድትገደል አልፈለገም፤ ስለዚህም የጦር አለቆቹን “ግራና ቀኝ በተሰለፉት ዘቦች መካከል አውጥታችሁ ውሰዱአት፤ እርሷን ለመከተል የሚሞክር ቢኖር ይገደል” ሲል አዘዛቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሲ ዮዳሄ ኦላንቻቱ ካፓቱዋ፥ “አታሎ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ዎፕተ! እዞ ያናነ ሃናነ ሳልፒደ ሳልፐቱዋ ግዱዋን ዎደ፥ ካረ ከስተ። እዞ አሻናዉ ካጄልያ አሳይ ደኦፐ ዎተ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesii Yoodaahe olanchchatuu kaappatuwaa, «Ataalo Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan wod'oppite! Izo yaananne haananne salppiide salppetuwaa gidduwaan wotsiide, kare kessite. Izo ashshanaw kajjeeliyaa Asay de'oppe wod'ite!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeese Yoodahey ola asata azazizayta mato halaqata, «Butten butten salfida asaa garsafe izo haraso kessite; izo kaallizayta mashshan busakkite» giidi azazides; hessika haniday qeesezi kase, «Asi Xoossa Keeththan hayqqana bessenna» gida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴ ዮዳሄይ ኦላ ኣሳታ ኣዛዚዛይታ ማቶ ሃላቃታ፥ «ቡቴን ቡቴን ሳልፊዳ ኣሳ ጋርሳፌ ኢዞ ሃራሶ ኬሲቴ፤ ኢዞ ካሊዛይታ ማሻን ቡሳኪቴ» ጊዲ ኣዛዚዴስ፤ ሄሲካ ሃኒዳይ ቄሴዚ ካሴ፥ «ኣሲ ጾሳ ኬን ሃይቃና ቤሴና» ጊዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ዮዳሄይ ቶራ ሞጮናታኮ፥ “ጎቶሎ ፆሳ ኬን ዎፕተ! ኢፐ ያራነ ሃራ ሳልፕዳ ሳልፐታ ግዶን ዎተ፤ እዮ አሻናዉ ቆፕያ አስ ደእኮ ዎተ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney Yoodahey tora moconatako, “Gotola Xoossa keethan wodhopite! Iipe yaaranne haara salpida salpeta giddon wothite; iyo ashshanaw qopiya asi de7iko wodhite!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑ ዮዳሄም ጭፍሮቹን የሚያዝዙትን የመቶ አለቆች፣ “በረድፍ በተሰለፉት ጭፍሮች መካከል አውጧት፤ የሚከተላትንም ሁሉ በሰይፍ በሉት” ሲል አዘዘ፤ ይህ የሆነውም ካህኑ አስቀድሞ፣ “ በእግዚአብሔር ቤት መገደል የለባትም” በማለቱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮዳሄ በበኩሉ ዐታልያ በቤተ መቅደሱ ክልል ውስጥ እንድትገደል አልፈለገም፤ ስለዚህም የጦር አለቆቹን “ግራና ቀኝ በተሰለፉት ዘቦች መካከል አውጥታችሁ ውሰዱአት፤ እርስዋን ለመከተል የሚሞክር ቢኖር ይገደል” ሲል አዘዛቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮዳሄ “ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትሙት” ኢሉ ስለ ዝነበረ፥ ነቶም ሰራዊት ዝመርሑ ኣሕሉቕ ሚእቲ “ብመንጎ እቶም ተሰሪዖም ዘለዉ ሓሻኽር ኣውፅእዋ፤ ነቲ ኸድሕና ዝስዕባ ኸዓ ብሰይፊ ቕተልዎ” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ዮያዳ፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትሙት፡ ኢሉ ነበረ እሞ፡ ካህን ዮያዳ ድማ ነቶም ነቲ ሰራዊት ዚመርሑ ሓላቑ ሚእቲ፡ ካብ ቤት ብማእከል መስርዕ ኣውጽእዋ፡ ንዚሰዕባ ኸኣ ብሴፍ ቅተልዎ፡ ኢሉ ኣዘዞም።