2 Kings 11:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ጠመተት ድማ፡ እንሆ፡ እቲ ንጉስ ከምቲ ልሙድ ኣብ ጥቓ እምኒ መዘከርታ ደው ኢሉ፡ መሳፍንትን መለኸትን ምስ ንጉስ፡ ብዘሎ ህዝቢ እታ ሃገር ድማ ተሓጒሶም መለኸት ይነፍሑ ነበሩ። ኣትልያ ድማ ክዳና ቀዲዳ፡ ክድዓት፡ ክድዓት ኢላ ኣእወየት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ሆም፥ ንጉ​ሡን እንደ ተለ​መ​ደው በዓ​ምዱ አጠ​ገብ ቆሞ፥ ከን​ጉ​ሡም ጋር መዘ​ም​ራ​ንና መለ​ከ​ተ​ኞች ቆመው አየች፤ የሀ​ገ​ሩም ሕዝብ ሁሉ ደስ ብሎ​አ​ቸው መለ​ከት ይነፉ ነበር። ጎቶ​ል​ያም ልብ​ስ​ዋን ቀድዳ፥ “ዐመፅ ነው፥ ዐመፅ ነው፥” ብላ ጮኸች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆም፥ ንጉሡ እንደ ተለመደው በዓምዱ አጠገብ ቆሞ፥ ከንጉሡም ጋር አለቆችና መለከተኞች ቆመው አየች፤ የአገሩም ሕዝብ ሁል ደስ ብሎአቸው ቀንደ መለከት ይነፉ ነበር። ጎቶልያም ልብስዋን ቀድዳ። ዓመፅ ነው፥ ዓመፅ ነው ብላ ጮኸች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እዚያም እንደ ደረሰች አዲሱ ንጉሥ በተለመደው ባህል መሠረት በቤተ መቅደሱ መግቢያ በሚገኘው ዐምድ አጠገብ ቆሞ አየችው፤ እርሱም በጦር አዛዦችና በእምቢልታ ነፊዎች ታጅቦ ነበር፤ ሕዝቡም ሁሉ በደስታ ተሞልተው እልል እያሉ እምቢልታ ይነፉ ነበር፤ ዐታልያም በድንጋጤ ልብስዋን ቀዳ “ይህ በክሕደት የተፈጸመ ሤራ ነው! ሤራ ነው!” ስትል ጮኸች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ካሰ ካተቱ ሀንያዋዳን ቱሳ ማታን ኤቄዳዋ በኣዱ። ካፓቱነ ጹሩምባ ፑንያዋንቱ ካትያ ማታን ደኢኖ፤ ሄ ቢታ አሳይ ኡባይ ናሸቲደ፥ ጹሩምባ ፑኔ። አታላ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ “ሀዌ ማካላ! ሀዌ ማካላ!” ያጋደ ዋሳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii kase kaatetuu haniyaawaadan tuussaa matan ek'k'eeddawaa be'aaddu. Kaappatuunne s'urumbbaa punniyaawanttu kaatiyaa matan de'iino; he biittaa Asay ubbay nashettiidde, s'urumbbaa punnee. Ataala bare mayuwaa peed'aade, «Hawe makkala! Hawe makkala!» yaagaadde waassaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko kase diza wogaa mala kawozi tuussa matan eqqidayssa iza shuumetinne zaye punnizayti iza achchan dizayssa be7adus; derey ubbay ufayssan guppeessinne zayekka zayees. Gottoliyay ba may7ida may7oza daakka yeggada, «Hayssi kaddo; hayssi kaddo!» ga waassadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ ካሴ ዲዛ ዎጋ ማላ ካዎዚ ቱሳ ማታን ኤቂዳይሳ ኢዛ ሹሜቲኔ ዛዬ ፑኒዛይቲ ኢዛ ኣቻን ዲዛይሳ ቤኣዱስ፤ ዴሬይ ኡባይ ኡፋይሳን ጉፔሲኔ ዛዬካ ዛዬስ። ጎቶሊያይ ባ ማይኢዳ ማይኦዛ ዳካ ዬጋዳ፥ «ሃይሲ ካዶ፤ ሃይሲ ካዶ!» ጋ ዋሳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ካሰ ካዎት ሀነይሳዳ ቱሳ ማታን ኤቅድይሳ በአሱ። ሀላቃትነ ሞይዘ ፑነይሳት ካዋ ማታን ደኦሶና። ሄ ቢታ አሳ ኡባይ ኡፋይትድ፥ ሞይዘ ፑንን፥ ጎቶላ ባ ማኡዋ ዳካዳ፥ “ሄኮ፥ ሀይስ ማካላ! ሀይስ ማካላ!” ያጋዳ ዋሳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy kase kawoti haneysada tuussa matan eqidysa be7asu. Halaqatinne moyze punneysati kawa matan de7oosona. He biitta asa ubbay ufaytidi, moyze punnin, Gotola ba ma7uwa daakada, “Heko, haysi makalla! Haysi makalla!” yaagada waassasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ በወጉ መሠረት ንጉሡ በዐምዱ አጠገብ ቆሞ፣ ሹማምቱና መለከት ነፊዎቹ ከአጠገቡ ሆነው አየች። የአገሩም ሕዝብ ሁሉ ይፈነጥዝ፣ መለከትም ይነፋ ነበር። ጎቶልያም ልብሷን ቀድዳ፣ “ይህ ክሕደት ነው! ክሕደት ነው!” በማለት ጮኸች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያም እንደ ደረሰች አዲሱ ንጉሥ በተለመደው ባህል መሠረት በቤተ መቅደሱ መግቢያ በሚገኘው ዐምድ አጠገብ ቆሞ አየችው፤ እርሱም በጦር አዛዦችና በእምቢልታ ነፊዎች ታጅቦ ነበር፤ ሕዝቡም ሁሉ በደስታ ተሞልተው እልል እያሉ እምቢልታ ይነፉ ነበር፤ ዐታልያም በድንጋጤ ልብስዋን ቀዳ “ይህ በክሕደት የተፈጸመ ሤራ ነው! ሤራ ነው!” ስትል ጮኸች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ጠመተት ከዓ፥ እንሆ፥ እቲ ንጉስ ከምቲ ስርዓት ኣብ ጥቓ ዓምዲ ቖይሙ ነበረ፤ እቶም ኣዘዝትን እቶም መለኸት ዝነፍሑን ድማ ምስ ንጉስ ነበሩ። ኵሉ ህዝቢ እታ ሃገርውን ተሓጒሱ መለኸት ይነፍሕ ነበረ። ሽዑ ጎቶልያ ብጓሂ ኽዳውንታ ቐዲዳ “ዓመፅ እዩ፤ ዓመፅ እዩ” ኢላ ኣእወየት።
Amharic Tigrinya 2011 እንተ ጠመተት ከኣ፡ እንሆ፡ እቲ ንጉስ ከምቲ ስርዓት ኣብ ጥቓ ዓንዲ ቘይሙ ነበረ፡ እቶም ሓላቑን እቶም መለኸተኛታትን ድማ ምስ ንጉስ ነበሩ። ብዘሎ ህዝቢ እታ ሃገርውን ተሐጒሱ መለኸት ይነፍሕ ነበረ። ሽዑ ዓታልያ ኽዳውንታ ቐዲዳ፡ ዕልወት እዩ፡ ዕልወት እዩ፡ ኢላ ጨርሔት።