2 Kings 11:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ኣብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ዝነበረ ኲናትን ዋልታታትን ንጉስ ዳዊት ነቶም ሓላቑ ሚእቲ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮዳሄም በእግዚአብሔር ቤት የነበረውን የንጉሡን የዳዊትን ሰይፍና ጦር ሁሉ ለመቶ አለቆች ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም በእግዚአብሔር ቤት የነበረውን የንጉሡን የዳዊትን ጋሻና ጦር ሁሉ ለመቶ አለቆች ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮዳሄም በቤተ መቅደስ ተቀምጠው ይጠበቁ የነበሩትን የንጉሥ ዳዊትን ጦሮችና ጋሻዎች አውጥቶ ለጦር አለቆቹ ሰጣቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ደእያ፥ በን ካትያ ዳዊታ ጎንዳለቱዋነ ቶራቱዋነ ኡባ ካፓቶ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa, beni Kaatiyaa Daawita gonddalletuwaanne tooratuwaanne ubbaa kaappatoo immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesezikka Xoossa Keeththan diza kawo Dawite toorazanne gondalleza mato halaqatas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴዚካ ጾሳ ኬን ዲዛ ካዎ ዳዊቴ ቶራዛኔ ጎንዳሌዛ ማቶ ሃላቃታስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ፆሳ ኬን ደእያ፥ በን ካዋ ዳዊታ ጎንዳለታነ ቶራታ ኡባ ሀላቃታስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Xoossa keethan de7iya, beni kawa Dawita gondalletanne toorata ubbaa halaqatas immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑም በእግዚአብሔር ቤት የነበረውን የንጉሥ ዳዊትን ጦርና ጋሻ ለመቶ አለቆቹ ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮዳሄም በቤተ መቅደስ ተቀምጠው ይጠበቁ የነበሩትን የንጉሥ ዳዊትን ጦሮችና ጋሻዎች አውጥቶ ለጦር አለቆቹ ሰጣቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ድማ እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝነበረ ናይ ንጉስ ዳዊት ኲናታቱን ዋልታታቱን ነቶም ኣሕሉቕ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ እቲ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝነበረ ናይ ንጉስ ዳዊት ዝነበረ ዂናውትን ዋላቱን ነቶም ሓላቑ ሚእቲ ሀቦም። |