2 Kings 10:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንግሆ ኸኣ ወጺኡ ደው ኢሉ ንዅሉ እቲ ህዝቢ፡ ንስኻ ጻድቕ ኢኻ፡ በሎ። እንሆ፡ ኣነ ኣብ ልዕሊ ጐይታይ ውዲት ሓሲበ ቀቲለዮ ኣለኹ። ነዞም ኩሎም ሰባት ግን መን ቀቲልዎም? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በነጋውም ንጉሡ ወጥቶ ቆመ፤ ሕዝቡንም ሁሉ፥ “እናንተ ንጹሓን ናችሁ፤ እነሆ፥ የጌታዬን ቤት የወነጀልሁ የገደልኋቸውም እኔ ነኝ፤ እነዚህንስ ሁሉ የገደለ ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በነጋውም ወጥቶ ቆመ፥ ሕዝቡንም ሁሉ። እናንተ ንጹሐን ናችሁ፤ እነሆ፥ ጌታዬን የወነጀልሁ የገደልሁትም እኔ ነኝ፤ እነዚህንስ ሁሉ የገደለ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱም ማለዳ ወደ ከተማይቱ ቅጽር በር ሄዶ በዚያ ለተሰበሰቡት ሕዝብ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “በንጉሥ ኢዮራም ላይ በማሤር የገደልኩት እኔ ነበርኩ፤ ስለዚህም እናንተ በዚያ ጉዳይ አትጠየቁበትም፤ ነገር ግን እነዚህን ሁሉ የገደለ ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ ጉራ ኢዩ ካረ ከሲደ፥ አሳ ኡባ ስንን ኤቂደ፥ “ህንተንቱ ጽላ። ታ ጎዳ ቦላ ማቀታደ ዎዳዌ ታና። ሽን ሀዋንታ ኡባ ዎዳዌ ኦኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi guura Iyu kare kesiide, asaa ubbaa sintsan ek'k'iide, «Hinttenttu s'illa. Ta godaa bolla mak'ettaade wod'eeddawe taana. Shin hawantta ubbaa wod'eeddawe oonee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas maalado Iyuy kezi dereza sinththan eqqidi, «Intte xillo; ta godaa bolla deraa denththeththidaynne wodhiday tana. Gido attiin hayta ubbaa wursiday oonee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ማላዶ ኢዩይ ኬዚ ዴሬዛ ሲንን ኤቂዲ፥ «ኢንቴ ጺሎ፤ ታ ጎዳ ቦላ ዴራ ዴንዳይኔ ዎዳይ ታና። ጊዶ ኣቲን ሃይታ ኡባ ዉርሲዳይ ኦኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ዎንታ እዩይ ካረ ከይድ፥ አሳ ኡባ ስንን ኤቅድ፥ “ህንተ ፅሎ፤ ሄኮ፥ ታ ጎዳ ቦላ ማቀታዳ ዎዳይ ታና። ሽን ሀይሳታ ኡባ ዎዳይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas wonta Iyyuy kare keyidi, asa ubbaa sinthan eqidi, “Hinte xillo; Heko, ta godaa bolla maqetada wodhiday tana. Shin haysata ubbaa wodhiday oonee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ጧት ኢዩ ወጥቶ በሕዝቡ ሁሉ ፊት በመቆም እንዲህ አለ፤ “እናንተ ንጹሓን ናችሁ፤ ጌታዬን ያሤርሁበትና የገደልሁት እኔ ነኝ። እነዚህን ሁሉ ግን የፈጃቸው ማን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱም ማለዳ ወደ ከተማይቱ ቅጽር በር ሄዶ በዚያ ለተሰበሰቡት ሕዝብ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “በንጉሥ ኢዮራም ላይ በማሤር የገደልኩት እኔ ነበርኩ፤ ስለዚህም እናንተ በዚያ ጉዳይ አትጠየቁበትም፤ ነገር ግን እነዚህን ሁሉ የገደለ ማን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅባሒቱ ወፂኡ ድማ ነቲ ዅሉ ህዝቢ “ንጐይታይ ሻራ ዝገበርኩሉን ዝቐተልክዎን ኣነ እየ፤ ንስኻትኩም ግና ንፁሃት ኢኹም። ነዚኣቶም ኵሎም ደኣ መን ቀተሎም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ንጽብሒቱ ወጸ፡ ደው ኢሉ ድማ ነቲ ዂሉ ህዝቢ፡ ንስኻትኩምሲ ጻድቃን ኢኺም፡ እንሆ፡ ንጐይታይ እተማሓሐልኩሉን ዝቐተልክዎን ኣነ እየ፡ ነዚኣቶም ኲሎምስ መን ቀተሎም |