2 Kings 10:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ደብዳበ ምስ መጸት ድማ፡ ደቂ ንጉስ ወሲዶም ሰብዓ ሰብ ቀቲሎም፡ ርእሶም ኣብ መሶብ ኣእትዮም ናብ ይዝራኤል ሰደድዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደብ​ዳ​ቤ​ውም በደ​ረ​ሳ​ቸው ጊዜ የሀ​ገሩ ሰዎች የን​ጉ​ሡን ልጆች ሰባ​ውን ሰዎች ይዘው ገደ​ሉ​አ​ቸው፤ ራሳ​ቸ​ው​ንም በቅ​ር​ጫት አድ​ር​ገው ወደ እርሱ ወደ ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ላኩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው ገደሉአቸው፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኢዩ ደብዳቤ እንደ ደረሳቸው የሰማርያ መሪዎች ሰባውንም የአክዓብ ተወላጆች በሙሉ ገደሉ፤ ራሶቻቸውንም በመቁረጥ በቅርጫት ሞልተው በኢይዝራኤል ወደነበረው ወደ ኢዩ ላኩለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ካትያ ዘረ ድችያ አሳቱዋኮ ዳብዳቢ ጋኬዳ ዎደ፥ ካትያ ዘረ ላፑን ታማቱዋካ ዎድኖ። ኡንቱንቱ ቆያ ሙጪደ፥ ኡንቱንቱ ጉግያ ቁንኣን ቆስ አደ፥ እዝራኤላ ካታማን ደእያ ኢዩዉ የዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He kaatiyaa zeretsaa dichchiyaa asatuwaakko dabddaabbii gakkeedda wode, kaatiyaa zeretsaa laappun tammatuwaakka wod'eeddino. Unttunttu k'ood'iyaa muuc'iide, unttunttu guuggiyaa k'un"aan k'osi aatsiide, Iziraa'eela kataman de'iyaa Iyuw yeddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He dabdaabbezi isttako gakkida mala nayta dichchizayti kawo nayta laappun tammata ubbaa wodhida; he nayta hu7e qanxxi qanxxi keeshen ekkidi Iyus Izra7eele yeddida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዳብዳቤዚ ኢስታኮ ጋኪዳ ማላ ናይታ ዲቺዛይቲ ካዎ ናይታ ላፑን ታማታ ኡባ ዎዳ፤ ሄ ናይታ ሁኤ ቃንጺ ቃንጺ ኬሼን ኤኪዲ ኢዩስ ኢዝራኤሌ ዬዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ካዋ ኮቻታ ድችያ አሳታኮ ዳብዳበይ ጋክዳ ዎደ፥ ላፑን ታሙ ካዋ ኮቻታ ዎዶሶና። ኤንታ ቆያ ሙጭድ፥ ኤንታ ጉግያ ኬሸን ኤክድ፥ እዝራኤላን ደእያ እዩስ የድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He kawa kochata dichiya asatako dabdaabey gakida wode, laapun tammu kawa kochata wodhidosona. Enta qoodhiya muucidi, enta guuggiya keeshen ekidi, Izra7eelan de7iya Iyyus yeddidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ፣ ሰዎቹ ሰባውን ልዑላን በሙሉ ወስደው ገደሏቸው። ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ኢዩ ዘንድ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኢዩ ደብዳቤ እንደ ደረሳቸው የሰማርያ መሪዎች ሰባውንም የአክዓብ ተወላጆች በሙሉ ገደሉ፤ ራሶቻቸውንም በመቊረጥ በቅርጫት ሞልተው በኢይዝራኤል ወደ ነበረው ወደ ኢዩ ላኩለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ መልእኽቲ ምስ በፅሐቶም፥ ነቶም ሰብዓ ደቂ ንጉስ፥ ሒዞም ሓረድዎም፤ ነቲ ኣራእሶም ድማ ኣብ ከፈራት ገይሮም ናብ ኢይዝራኤል ናብ ኢዩ ሰደድዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ እታ ደብዳበ ምስ በጽሓቶም፡ ነቶም ደቂ ንጉስ፡ ሰብዓ ሰብ፡ ሒዞም ሐረድዎም፡ ነቲ ኣራእሶም ድማ ኣብ ከፈራት ገይሮም ናብ ይዝርኤል ናብኡ ሰደድዎ።