2 Kings 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ደብዳበ ምስ መጸት ድማ፡ ደቂ ንጉስ ወሲዶም ሰብዓ ሰብ ቀቲሎም፡ ርእሶም ኣብ መሶብ ኣእትዮም ናብ ይዝራኤል ሰደድዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የሀገሩ ሰዎች የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው ገደሉአቸው፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው ገደሉአቸው፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢዩ ደብዳቤ እንደ ደረሳቸው የሰማርያ መሪዎች ሰባውንም የአክዓብ ተወላጆች በሙሉ ገደሉ፤ ራሶቻቸውንም በመቁረጥ በቅርጫት ሞልተው በኢይዝራኤል ወደነበረው ወደ ኢዩ ላኩለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካትያ ዘረ ድችያ አሳቱዋኮ ዳብዳቢ ጋኬዳ ዎደ፥ ካትያ ዘረ ላፑን ታማቱዋካ ዎድኖ። ኡንቱንቱ ቆያ ሙጪደ፥ ኡንቱንቱ ጉግያ ቁንኣን ቆስ አደ፥ እዝራኤላ ካታማን ደእያ ኢዩዉ የዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He kaatiyaa zeretsaa dichchiyaa asatuwaakko dabddaabbii gakkeedda wode, kaatiyaa zeretsaa laappun tammatuwaakka wod'eeddino. Unttunttu k'ood'iyaa muuc'iide, unttunttu guuggiyaa k'un"aan k'osi aatsiide, Iziraa'eela kataman de'iyaa Iyuw yeddeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He dabdaabbezi isttako gakkida mala nayta dichchizayti kawo nayta laappun tammata ubbaa wodhida; he nayta hu7e qanxxi qanxxi keeshen ekkidi Iyus Izra7eele yeddida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዳብዳቤዚ ኢስታኮ ጋኪዳ ማላ ናይታ ዲቺዛይቲ ካዎ ናይታ ላፑን ታማታ ኡባ ዎዳ፤ ሄ ናይታ ሁኤ ቃንጺ ቃንጺ ኬሼን ኤኪዲ ኢዩስ ኢዝራኤሌ ዬዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካዋ ኮቻታ ድችያ አሳታኮ ዳብዳበይ ጋክዳ ዎደ፥ ላፑን ታሙ ካዋ ኮቻታ ዎዶሶና። ኤንታ ቆያ ሙጭድ፥ ኤንታ ጉግያ ኬሸን ኤክድ፥ እዝራኤላን ደእያ እዩስ የድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He kawa kochata dichiya asatako dabdaabey gakida wode, laapun tammu kawa kochata wodhidosona. Enta qoodhiya muucidi, enta guuggiya keeshen ekidi, Izra7eelan de7iya Iyyus yeddidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ፣ ሰዎቹ ሰባውን ልዑላን በሙሉ ወስደው ገደሏቸው። ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ኢዩ ዘንድ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢዩ ደብዳቤ እንደ ደረሳቸው የሰማርያ መሪዎች ሰባውንም የአክዓብ ተወላጆች በሙሉ ገደሉ፤ ራሶቻቸውንም በመቊረጥ በቅርጫት ሞልተው በኢይዝራኤል ወደ ነበረው ወደ ኢዩ ላኩለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ መልእኽቲ ምስ በፅሐቶም፥ ነቶም ሰብዓ ደቂ ንጉስ፥ ሒዞም ሓረድዎም፤ ነቲ ኣራእሶም ድማ ኣብ ከፈራት ገይሮም ናብ ኢይዝራኤል ናብ ኢዩ ሰደድዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ እታ ደብዳበ ምስ በጽሓቶም፡ ነቶም ደቂ ንጉስ፡ ሰብዓ ሰብ፡ ሒዞም ሐረድዎም፡ ነቲ ኣራእሶም ድማ ኣብ ከፈራት ገይሮም ናብ ይዝርኤል ናብኡ ሰደድዎ። |