2 Kings 10:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ኣዝዮም ፈሪሖም፡ እንሆ፡ ኣብ ቅድሚኡ ክልተ ነገስታት ኣይቀውሙን፤ ከመይ ጌርና ኢና ደው ክንብል፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም እጅግ ፈርተው፥ “እነሆ፥ ሁለቱ ነገሥታት በፊቱ ይቆሙ ዘንድ አልቻሉም፤ እኛስ እንዴት በፊቱ መቆም እንችላለን?” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱ ግን እጅግ ፈርተው። እነሆ፥ ሁለቱ ነገሥታት በፊቱ ይቆሙ ዘንድ አልቻሉም፤ እኛስ እንዴት እንቆማለን? አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም የተነሣ የሰማርያ ገዢዎች በፍርሃት ተሸብረው፥ “ንጉሥ ኢዮራምና ንጉሥ አካዝያስ ሊቋቋሙ ያልቻሉትን እኛ እንዴት ኢዩን ልንቋቋመው እንችላለን?” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ዳሮፐ ያዪደ፥ “በእተ፥ ላኡ ካተቱ አ ስንን ኤቃናዉ ዳንዳይበይክኖ! ያትና ኑን ዋን ኤቃኔ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu daroppe yayyiide, «Be'ite, laa"u kaatetuu Aa sintsan ek'k'anaw danddayibeykkino! Yaatina nuuni waan ek'k'anee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti gidikko daro babbida gishshas, «Nam7u kawoti izara olettidi dandayonttayssa nuni iza wostti dandayanee?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጊዲኮ ዳሮ ባቢዳ ጊሻስ፥ «ናምኡ ካዎቲ ኢዛራ ኦሌቲዲ ዳንዳዮንታይሳ ኑኒ ኢዛ ዎስቲ ዳንዳያኔ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ዳሮ ያይድ፥ “ሄኮ፥ ናምኡ ካዎት እያ ስንን ኤቃናዉ ዳንዳእቦኮና፥ ሽን ኑኒ ዋንድ ኤቃኔ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti daro yayyidi, “Heko, nam7u kawoti iya sinthan eqanaw danda7ibookona, shin nuuni waanidi eqanee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ግን እጅግ ፈርተው ነበርና፣ “ሁለት ነገሥታት ሊቋቋሙት ያልቻሉትን ሰው እኛ እንዴት ልንቋቋመው እንችላለን?” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ የሰማርያ ገዢዎች በፍርሃት ተሸብረው፥ “ንጉሥ ኢዮራምና ንጉሥ አካዝያስ ሊቋቋሙ ያልቻሉትን እኛ እንዴት ኢዩን ልንቋቋመው እንችላለን?” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና እምብዛ ተሸበሩ እሞ “እንሆ፥ ክልተ ነገስታት እኳ ኣብ ቅድሚኡ ክቆሙ፥ ዘይከኣሉስ ንሕና ግዳ ኸመይ ጌርና ንቐውም?” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና እምብዛ ተሸበሩ እሞ፡ እንሆ፡ ክልተ ነገስታት እኳ ኣብ ቅድሚኡ ዘይቈሙስ፡ ንሕና ግዳ ኸመይ ጌርና ንቐውም በሉ። |