2 Kings 10:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ዮርዳኖስ ንሸነኽ ምብራቕ፡ ብዘላ ምድሪ ጊልዓድ፡ ጋዳውያንን ሮቤላውያንን ምናሴን፡ ካብ ኣሮኤር፡ ኣብ ጥቓ ፈለግ ኣርኖን፡ ክሳዕ ጊልዓድን ባሳንን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዮ​ር​ዳ​ኖስ ምሥ​ራቅ ያለ​ውን የገ​ለ​ዓ​ድን ሀገር ሁሉ፥ በአ​ር​ኖን ወንዝ አጠ​ገብ ካለ​ችው ከአ​ሮ​ዔር ጀምሮ የጋ​ድ​ንና የሮ​ቤ​ልን የም​ና​ሴ​ንም ሀገር፥ ገለ​ዓ​ድ​ንና ባሳ​ንን መታ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዮርዳኖስ ምሥራቅ ያለውን የገለዓድን አገር ሁሉ፥ በአርኖን ወንዝ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር ጀምሮ የጋድንና የሮቤልን የምናሴንም አገር፥ ገለዓድንና ባሳንን መታ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም የያዘው ግዛት፥ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ፥ በስተ ደቡብ በኩል ከአርኖን ወንዝ በላይ እስከምትገኘው እስከ አሮዔር ከተማ የሚደርስ ሲሆን ይህም የጋድ፥ የሮቤልና በምሥራቅ የሚገኘው የምናሴ ነገድ እኩሌታ ይኖሩባቸው የነበሩትን የገለዓድንና የባሳንን ግዛቶች ያጠቃልላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮርዳኖሳ ሻፋፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ጋላኣደነ ባሳነ ቢታ ኡባ ኦይቄዳ። ሄ ቢታቱ አርኖና ሻፋ ማታን ደእያ አሮኤራ ካታማፐ ዶሚደ፥ ሮቤላ ጋድያ፥ ጋደ ጋድያነ ምናሰ ጋድያ ጋኪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yorddaanoosa Shaafaappe away doliyaa baggana de'iyaa Gala'aadenne Baasaane biittaa ubbaa oyk'k'eedda. He biittatuu Arnnoona Shaafaa matan de'iyaa Aaro'eera katamaappe doommiide, Roobeela gadiyaa, Gaade gadiyanne Minaase gadiyaa gakkiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessika Yordaanooseppe arshey mokkiza baggara diza Gala7aade dere ubbaa gidishin Arnoone shaafa achchan diza Aaro7eereppe biidi Gaade dere, Oroobeele dere, Minaase dere Gala7aadenne Baasaane gakkanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲካ ዮርዳኖሴፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ጋላኣዴ ዴሬ ኡባ ጊዲሺን ኣርኖኔ ሻፋ ኣቻን ዲዛ ኣሮኤሬፔ ቢዲ ጋዴ ዴሬ፥ ኦሮቤሌ ዴሬ፥ ሚናሴ ዴሬ ጋላኣዴኔ ባሳኔ ጋካናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዶሎሀ ባጋራ ደእያ ጋላዳነ ባሳነ ቢታ ኡባ ኦይክስ። ሄ ቢታይ አርኖና ሻፋ ማታን ደእያ አሮኤራ ካታማፐ ዶምድ፥ ሮቤላ ቢታ፥ ጋደ ቢታነ ምናሰ ቢታ ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yordaanose Shaafape doloha baggara de7iya Galadanne Baasane biitta ubbaa oykis. He biittay Arnoona Shaafa matan de7iya Aro7eera katamaape doomidi, Robeela biitta, Gaade biittanne Minaase biitta gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይኸውም ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ያለውን የገለዓድን ምድር ሁሉ ሲሆን፣ ይህም በአርኖን ወንዝ አጠገብ ካለው ከአሮዔር አንሥቶ የጋድን፣ የሮቤልንና የምናሴን አገር ገለዓድንና ባሳንን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም የያዘው ግዛት፥ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ፥ በስተ ደቡብ በኩል ከአርኖን ወንዝ በላይ እስከምትገኘው እስከ ዓሮዔር ከተማ የሚደርስ ሲሆን ይህም የጋድ፥ የሮቤልና በምሥራቅ የሚገኘው የምናሴ ነገድ እኩሌታ ይኖሩባቸው የነበሩትን የገለዓድንና የባሳንን ግዛቶች ያጠቃልላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ ደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ደቂ ምናሴን ዝቕመጡላ፥ ካብ ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ፀሓይ ዘላ ዅላ ምድሪ ገለዓድ ሰዓራ። ካብታ ኣብ ሩባ ኣርኖን ዘላ ዓሮዔር ጀሚሩ ንገለዓድን ንባሳንን ከዓ ሰዓረን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ጸሓይ ንብዘላ ምድሪ ጊልዓድ፡ ንደቂ ጋድን ደቂ ሮቤልን ደቂ ምናሴን ኣብ ርባ ኣርኖን ዘላ ዓሮዔር ጀሚሩ ንጊልዓድን ባሳንን ከኣ ሰዐሮም።